የአማራ ክልል ምክር ቤት የዳኞችን ሹመት አጸደቀ።

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት በ6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ፣ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤው ላይ የዳኞችን ሹመት መርምሮ አጽድቋል። የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቡየ ካሳሁን የዳኞችን ሹመት ለምክር...

ወጣቶች ምክንያታዊ በመኾን የሀገር ሰላም እንዲጠበቅ የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው።

ደሴ: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ዓድዋን ለዘላቂ ሰላም እና ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ” በሚል መሪ ሃሳብ የወጣቶች ኮንፈረንስ በደሴ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በደሴ ከተማ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ወጣቶች በተሳተፉበት ኮንፈረንስ 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል...

በአንድ ቀን ጫጩት ማሳደግ ሥራ ውጤታማ መኾን መቻላቸውን በደባርቅ ከተማ በዘርፉ የተሰማሩ ወጣቶች ተናገሩ

ደባርቅ: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ ግብርና በጠባብ ቦታ ቴክኖሎጅን በመጠቀም የሚሠራ ተግባር ነው። ተግባሩ በውጤታማነት ከተፈጸመ በምግብ ራስን ለመቻል፣ የሥራ አጥ ቁጥር ለመቀነስ እና ለሌሎች ጉዳዮች ጉልህ ሚና ይኖረዋል። በከተማ ግብርና ከሚጠቀሱ ተግባራት...

“የፀጥታ ችግሩን ለመፍታት ቀዳሚ መንገዳችን ሰላማዊ አማራጮችን መከተል ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር፡ የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ...

“የውኃ ፕሮጀክት ግንባታዎች ማኅበረሰብ መር መኾን አለባቸው” ማማሩ አያሌው (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: የካቲት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን የጉባኤ ውሎ የክልሉ አስፈጻሚ አካላት ከምክር ቤቱ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያዎችን እየሰጡ ነው።...