ከገቡበት ድባቴ እየነቁ የሚገኙ ሀገራት

ባሕርዳር: መጋቢት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አንዱ የሌላውን በመውሰድ በጋራ ማደግ፣ እርስ በእርስ መጠቃቀም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየጎላ የመጣ በጋራ የማደግ እና የመበልጸግ ርዕይ ነው፡፡ ይህ እሳቤ ቢዘገይም አኹን ላይ ለመተግባር መንቀሳቀስ መጀመሩ ግን...

በአማራ ክልል የሚነሱ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ የክልሉ መንግሥት በቁርጠኝነት እየሠራ መኾኑን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

አዲስ አበባ: መጋቢት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአማራ ክልል ተወካዮች ከርእሰ መሥተዳደሩ ጋር ባደረጉት ውይይት የሕዝብ ጥያቄዎችን አንስተዋል። ለጥያቄዎቹ ምላሽ እና ማብራሪያ የሰጡት ርእሰ መሥተዳድሩ ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ በክልሉ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ሕዝቡ...

ማኅበረሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመፍታት እየሠራ መኾኑን የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ገለጸ።

ደብረ ማርቆስ: መጋቢት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበረሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመፍታት እየሠራ መኾኑን የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ገልጿል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ መንበሩ ዘውዴ ባለፉት ወራት በተፈጠረው የጸጥታ ችግር በከተማዋ ላይ ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል። ከማኅበረሰቡ...

ዘመናዊ የመሬት መረጃ ሥርዓት በደብረ ብርሃን ከተማ እየተሠራ ነው።

ደብረ ብርሃን: መጋቢት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር መንገድ መምሪያ በከተማ አሥተዳደሩ ውስጥ የሚገኘውን የመሬት ይዞታ ጥራት ባለው የመረጃ ሥርዓት በምዝገባ ሂደት እንዲያልፍ እየሠራ መኾኑን ገልጿል። የመምሪያው ኀላፊ እታለማው ይምታቱ የመሬት ይዞታ...

በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት ከወከላቸው ሕዝብ ጋር ተገናኝተው እንዳይወያዩ እንዳገዳቸው የፌዴራል የሕዝብ ተወካዮች ምክር...

ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተፈጠረው የፀጥታ ችግር በሁሉም አካባቢዎች ተገኝተው ሕዝቡን ለማወያየት ቢቸገሩም የምክር ቤት አባላቱ በተለያዩ ዘዴዎች ከሕዝብ የተሰበሰቡ ጥያቄዎችን ለክልሉ ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ አቅርበዋል። በክልሉ ከባለፈው ሐምሌ ወር...