“በዋግ ኽምራ አንጻራዊ ሰላም መኖሩ በልማቱ ዘርፍ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ አግዟል” የዋግ ኽምራ...
ሰቆጣ: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ስምንት ወራት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የተከናወኑ ሥራዎችን በተመለከተ መግለጫ የሰጡት የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ዋና አሥተዳዳሪ ኃይሉ ግርማይ በአካባቢው ያለው ሰላም በልማቱ ዘርፍ የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ እገዛ...
የዳንግላ ከተማ ነዋሪዎች ዘላቂ ሰላማቸውን ለማረጋገጥ ከሠራዊቱ ጋር በጋራ እንደሚሠሩ አረጋገጡ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዳንግላ ከተማ ነዋሪዎች ከጎጃም ኮማንድፖስት አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ እንደተናገሩት ፣ "ፅንፈኛው ምንም ዓላማ የሌለው እና የግል ጥቅሙን የሚያግበሰብስ በመሆኑ ንብረታችንን ይዘርፋል፣ የገንዘብ መዋጮ...
“ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ኀላፊነትን በአግባቡ መወጣት ይገባል” የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር
ደብረ ማርቆስ: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ አገልግሎት አሰጣጡን የተሻለ ለማድረግ የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ መልዕክት ከከተማ አሥተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ አባላት...
በጎጃም ኮማንድፖስት የተሰማራው ኮር በሰሜን ጎጃም ዞን እና በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ቀጠና 57 የጽንፈኛውን...
ባሕር ዳር: መጋቢት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮሩ ዘመቻ ሻለቃ አረጋኸኝ አለሙ እንደተናገሩት የጽንፈኛው ታጣቂዎች በትናንትናው እለት በእብሪት ተነሳስተው ከባሕር ዳር ዙሪያ፣ ስናጊ፣ ብራቃት፣ ቢኮሎ ዓባይ፣ ዳጊ ከተባሉ የሰሜን ጎጃም አካባቢዎች ተሰባስበው ለሽብር ሲዘጋጁ ገርጨጭ...
“ኮንፈረንሱ የእስካሁኖቹን ሥራዎች በመገምገም ቀሪ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የሚመክር ነው” አቶ ሲሳይ ዳምጤ
ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ መልዕክት የሰሜን ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ዞናዊ ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው፡፡ ኮንፈረንሱ የመሪዎችን አንድነት በማጠናከር የሕዝብን የሰላም፣ የልማት እና የመልካም...








