በሰከላ ወረዳ የአፈር ማዳበሪያ በፍትሐዊነት እና በፍጥነት ለማሰራጨት ጥረት እየተደረገ እንደኾነ አርሶ አደሮች ገለጹ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰከላ ወረዳ አርሶ አደሩ የአፈር ማዳበሪያ እየወሰደ ይገኛል። ደጋማ በኾነው አካባቢ ፈጥነው ለሚዘሩ ሰብሎች የአፈር ማዳበሪያ በማግኘታቸው አርሶ አደሮች ደስተኛ መኾናቸውን ተናግረዋል። ባለፈው ዓመት አጋጥሞ በነበረው...

በሰሜን ሽዋ ዞን የመኮይ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውኃ ግንባታ ተጠናቅቆ በቅርብ ቀን ለአገልግሎት ክፍት...

ደብረ ብርሃን: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሽዋ ዞን የመኮይ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውኃ ግንባታ ተጠናቅቆ በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚኾን ተገለጸ፡፡ በሰሜን ሽዋ ዞን የአንጾኪያ ገምዛ ወረዳ ውኃ እና ኢነርጂ ልማት ጽሕፈት ቤት...

523 ሺህ 520 ኩንታል ማዳበሪያ በማዕከለዊ መጋዝን እና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ውስጥ መግባቱን የምዕራብ...

ፍኖተ ሰላም: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተገዛው 894 ሺህ 120 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ 523 ሺህ 520 ኩንታል ማዳበሪያ በማዕከለዊ መጋዝን እና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ውስጥ መግባቱን የምዕራብ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ አስታውቋል፡፡ በምዕራብ...

“ጽንፈኛ ኃይሎች ከአንድነታችን ለመነጠል የሚያደርጉት ሀገር የማፍረስ ተልዕኮ ተቀባይነት የለውም” የደጀን ወረዳ የየትኖራ ቀበሌ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የምሥራቅ ጎጃም ዞን ኮማንድ ፖስት አሥተባባሪ እና የኮር አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል አዘዘው መኮንን ከደጀን ወረዳ የትኖራ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር በሠላም እና ፀጥታ ዙሪያ እንዲሁም የአከባቢውን ደኅንነት...

የፓርቲያቸውን ተልዕኮ በመፈፀም የአካባቢያቸውን ሰላም ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እንደሚሠሩ የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ አባላት...

ወልድያ: መጋቢት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፓርቲው በሁለት ዓመታት ውስጥ የሠራቸውን ሥራዎች፣ በኘሮግራሙ ያስቀመጣቸውን እና ከምርጫ ማግስት ለሕዝቡ ቃል የገባቸውን ጉዳዮች አፈፃፀም፣ ጥንካሬ እና ድክመት ስለመገምገሙ የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ታደሰ...