“ኅብረብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር እንደ ክልል ከገባንበት የሰላም እጦት በጋራ ልንወጣ ይገባል” የአማራ ክልል መሬት...
ደሴ: መጋቢት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የባቲ ከተማ "ቃልን በማክበር እግርን መትከል" በሚል መሪ መልእክት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ከከተማዋ ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሰላም የውይይት መድረክ አካሂዷል። እንደ ክልል የገጠመውን...
“ሰላም ለገቢ አሠባሠባችን እስትንፋስ ነው” የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ ክብረት ማሕሙድ
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልእክት የገቢ አሠባሠብ ንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የገቢዎች ቢሮ ኀላፊ ክብረት ማሕሙድ በ2016 በጀት ዓመት መግቢያ ጀምሮ በአማራ ክልል የተፈጠረው የጸጥታ...
ቋሚ አትክልት እና ፍራፍሬ በማልማት ከቤት ፍጆታ ባለፈ ለገበያ በማቅረብ ውጤታማ መኾናቸውን በአዳርቃይ ወረዳ...
ደባርቅ: መጋቢት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዳርቃይ ወረዳ ቆላማ የአየር ንብረት ያለበት እና ለቋሚ አትክልት እና ፍራፍሬ ምቹ የኾነ የሰሜን ጎንደር ዞን ወረዳ ነው። በወረዳው ዓመቱን ሙሉ የሚፈስሱ አምስት ትላልቅ ወንዞች ይገኛሉ። ከእነዚህ ውስጥ በዛሪማ...
“በውጭ ብድር እና እርዳታ ላይ የተመሰረተች ሀገር የተሻለ ሉዓላዊነት ሊኖራት አይችልም” የገቢዎች ሚኒስትር ዴኤታ...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልእክት ክልል አቀፍ የገቢ አሠባሠብ ንቅናቄ አካሂዷል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የፌዴራል ገቢዎች ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋየ ቱሉ የሀገሪቱ...
“ከድሃ ሕዝብ ላይ ግብር በመሰወር ሃብት አንነጥቅም ያላችሁ ታማኝ ግብር ከፋዮች ክብር ይገባችኋል” ርእሰ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ መልእክት ምስጉን ግብር ከፋዮችን፣ ታታሪ ሠራተኞችን እና አጋር አካላትን ለማበረታታት ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ ላይ ርእሰ...








