“ግድቡ ከኃይል ማመንጫነት ባለፈ ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ ነው” የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት...

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ አፈጻጸም 95 በመቶ መድረሱን በቅርቡ ይፋ መደረጉ የሚታወስ ነው። ከዓመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለሀገሪቷ የኀይል ምንጭ ተስፋ መኾኑን አሳይቷል፡፡ ግድቡ ሙሉ...

በቡሬ ዙሪያ ወረዳ በቁጭ ንዑስ ቀበሌ ስር የሚገኙ ሁለት አካባቢዎች ራሳቸውን ከጽንፈኛው ጥቃት መከላከላቸውን...

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቡሬ ወረዳ አስተዳደር አቶ ሃይማኖት አሰፋ እንዳስታወቁት፣ በቁጭ ስር የሚገኙት ሶንቶም እና ቦቆጣቦ አካባቢዎች ከመከላከያ ሰራዊቱና የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ጋር ተሰልፈው ዘመቻ ጀምረዋል፡፡ ከዚህ በፊት በቡሬ ዙሪያ ባሉት ሶንቶም...

“በአማራ ክልል በመኸር ወቅት 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዷል” ግብርና ቢሮ

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2016/17 የመኸር ወቅት የክረምት ሥራዎች ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳኅሉ (ዶ.ር) ጨምሮ...

500 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለምሥራቅ ጎጃም ዞን አርሶ አደሮች እየተሰራጨ ነው፡፡

ደብረ ማርቆስ: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ለ2016/2017 የምርት ዘመን ግማሽ ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ቀርቦ ለአርሶ አደሩ በመሰራጨት ላይ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል። ዘንድሮ ካለፈው ዓመት በተሻለ ማዳበሪያ ቀድሞ መግባቱ...

“ግብርና ከፖለቲካ በላይ ነው፤ ግብርና የሕልውና ጉዳይ ነው” ድረስ ሳኅሉ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የ2016/17 የመኸር ወቅት የክረምት ሥራዎችን የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳኅሉ (ዶ.ር)...