“ጉድለቶችን በማረም እና በማስተካከል ዳግም ቃል ገብታችሁ ለሕዝብ፣ ለመንግሥት እና ለተቋማችሁ ታማኝ ኾናችሁ ልትሠሩ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞ የአማራ ልዩ ኃይል አባላት በብርሸለቆ የወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት የተሐድሶ ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው ተመርቀዋል። በሁለተኛው ዙር የተሐድሶ ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው የተመረቁ የቀድሞው የልዩ ኃይል አባላት ሕዝብን ለመካስ ቁርጠኛ...
“ጽንፈኝነት እያደገ ሲመጣ ራስን ይበላል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት ሁለተኛ ዙር ሠልጣኞች በብርሸለቆ የውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት የተሐድሶ ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው ተመርቀዋል።
በምርቃ ስነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርእሰ...
“የሕዝብን የኢኮኖሚ እና የሰላም ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ታሪካዊ አደራ ተጥሎባችኋል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት ሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ተመርቀዋል።
የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት በብር ሸለቆ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የተሐድሶ ስልጠናቸውን አጠናቅቀው...
በግድቡ ኢትዮጵያ ያካበተችው ልምድ እና የዲፕሎማሲ ችሎታ በቀጣይ በሚገነቡ ሌሎች ግድቦች ሊገጥሙ የሚችሉ ፈተናዎችን...
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ.ር) እንደገለጹት መላው ኢትዮጵያውያን የግድቡ ግንባታ ከጀመረበት ወቅት አንስቶ በገንዘብ እና በሀሳብ ሲደግፉ ቆይተዋል፡፡ ይህም ባለፉት 13 ዓመታት የግድቡ ግንባታ እንዲቆም ሲደረግ የነበረውን ከባድ ጫና ተቋቁሞ...
የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ተሸላሚ!
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ በዚህ ሳምት የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ተሸላሚ የኾኑበትን ሁኔታ ታሳቢ አድርገን ሥራዎቻቸውን እናስቃኛለን።
እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ የተወለዱት...








