“ሕዝበ ሙስሊሙ ለሰላም መጠበቅ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል” የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን
የ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ከአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የተላለፈ መልዕክት፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙ ለሰላም መጠበቅ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡
የሕዝባችን ፍላጎት ሰላም እና ሰላም ብቻ ነው፡፡ በመርሕ እና እውነት፣ በሕግና እምነት...
1ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በኮምቦልቻ ከተማ ተከብሯል፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በከተማዋ የዒድ ሶላት ፍጹም ሰላማዊ በኾነ መንገድ ተጠናቋል። አሚኮ ያነጋገራቸው የኮምቦልቻ ከተማ ሙስሊሞች የረመዷን ወር በጥሩ መልኩ ማለፉን ገልጸው እስላማዊ አንድነትን በማጠናከር ለሀገር ሰላም እና እድገት...
የአካባቢን ሰላም እና ደኅንነት በመጠበቅ ሕዝበ ሙስሊሙ የድርሻውን አንዲወጣ ተጠየቀ፡፡
ወልድያ: ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በወልድያ ከተማ እየተከበረ ነው። የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ማህሙድ ኑርዬ በዓሉን በደስታ ከቤተሰቦቹ ጋር እያከበረ የሚገኘው የከተማዋ ሙስሊም ማኅበረሰብ በቤታቸው...
የደሴ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ለቢሮ ግንባታ ቦታ ከከተማ አሥተዳደሩ ተረከበ፡፡
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ለደሴ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የቢሮ ግንባታ የሚኾን 500 ካሬ ሜትር ቦታ አስረክቧል፡፡
የደሴ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤቱ መሀል ከተማ ላይ...
“የዒድ አልፈጥር በዓል ውስጣዊ አንድነት የሚጠናከርበት፣ ሰላም እና ፍቅር የሚጸናበት በዓል ነው” አሸተ ደምለው
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በአማራ ክልል በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁመራ ከተማ አሥተዳደር በእምነቱ ተከታዮች በተለያዩ ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው። በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ የመደጋገፍ...








