ከ9 ሺህ በላይ ሥራ ፈላጊዎችን ከሥራ ጋር ማገናኘት መቻሉን የወልድያ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡
ወልዲያ: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ ዓመት 9 ሺህ 624 ሥራ ፈላጊዎችን ከሥራ ለማስተሳሰር ታቅዶ እንደነበር የወልድያ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የሥራና ሥልጠና መምሪያ ኀላፊ ዓለምነህ ጌጡ ገልጸዋል። በዘጠኝ ወራት ውስጥ 9 ሺህ 501...
የሽግግር ፍትሕ እንዴት እና መቼ ይተገበራል?
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሽግግር ፍትሕን በተመለከተ የሽግግር ፍትሕ ላይ ጥናት ያደረጉት ማርሸት ታደሰ (ዶ.ር) እንደሚሉት የሽግግር ፍትሕ በሽግግር ውስጥ ያለ ማኅበረሰብ ከነበረበት ሁኔታ ሲወጣ ወይም ለመውጣት በሚያደርገው ሂደት ውስጥ የሚያጋጥመው ፈተና አለበለዚያም...
የጎጃም ኮማንድፖስት መረጃ ባደረገው ክትትል ለጽንፈኛው ቡድን ሊደርስ የነበረ 2 ሺ 500 ጥይት በቁጥጥር...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 13 በተደረገው የክትትል ኦፕሬሽን ከተያዘው 2 ሺ 500 የኤ ኬ ኤም ጥይት በተጨማሪ ዘጠኝ ካዝና፣ የመሣሪያ መጠገኛ እና ሌሎች መሰል ቁሳቁሶች ለጽንፈኛው ሲጓጓዙ በቁጥጥር ስር...
የግብርና ባሕል እየኾነ የመጣው የበጋ መስኖ ልማት!
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምግብ ሰብል ራስን ለመቻል፣ ለኢንዱስትሪ ምርት ግብዓት ለማግኘት እና ለገበያ የሚኾኑትን በማምረት የውጪ ምንዛሪ ለማግኘት ከመኸር ሰብል ልማት በተጨማሪ በበጋ መስኖ ሰብልን ማልማት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው። በደቡብ...
“የሕጻናትን መቀንጨር ለመከላከል ምርታማነትን ከማሳደግ ባለፈ የአስተሳሰብና የአመጋገብ ሥርዓት ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል” ምክትል...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ቃልኪዳን በሁሉም ክልሎች አሳሳቢ የኾነውን የሕጻናት መቀንጨር እና የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ብሎም በዘላቂነት ለመፍታት የተቋቋመ ሀገራዊ ፕሮግራም ነው። የሰቆጣ ቃል ኪዳን በአማራ ክልል የነበረውን የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም...








