የክልሉ ሕዝብ ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት መንግሥት ሙሉ አቅሙን ልማት ላይ እንዲያውል የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ የባይ ፓስ ኮንክሪት የአስፓልት መንገድ ግንባታን የክልል እና የከተማ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የመስክ ምልከታ አካሄዱ። በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ አማር ፒፒ የሚያወጣው 7 ነጥብ 5...

በዜሮ ብር አገልግሎት፡ ኢንጌጅ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮቴሌኮም ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች ውስጥ ሰዎች ባሉበት ቦታ ኾነው ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ፣ ለእጅ ስልካቸው ካርድ እንዲሞሉ፣ የአገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ፣ ብድር መበደር እንዲችሉ እና በዲጂታል ገንዘብ እቁብ እንዲጥሉ የሚያስችለው የቴሌ ብር...

ችግር ፈችው የቀለም ቀንድ!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ መሠረታዊ ከኾኑ ግብዓቶች ውስጥ የመማሪያ እና የማጣቀሻ መጽሐፍት አቅርቦት አንዱ ነው። በተለይም ደግሞ ቤተ መጽሐፍትን ከማቋቋም ባለፈ የትምህርት ሥርዓቱን በሚመጥኑ በቂ የማጣቀሻ መጽሐፍት ማደራጀት የተማሪዎችን...

“የሚሊሻ ኀይሉን በተመለከተ የሚዘዋወረው መረጃ ፍጹም መሠረተ ቢስ ነው” ኮሎኔል ግርማ ገሰሰ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከሰሞኑ በአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አማካኝነት እንደተጻፈ እና ለሁሉም ዞኖች እና ከተማ አሥተዳደሮች እንዲደርስ በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ የሚዘዋወር ደብዳቤ አለ፡፡ ይህ ሐሰተኛ ደብዳቤ “የአማራ ክልል...

በሥልጠና ላይ ለቆዩ የአድማ መከላከል አባላት ደማቅ አቀባበል ተደረገ፡፡

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የሠላም እጦት ችግር በመቃወም የቀድሞው የልዩ ኃይል እና የሚሊሻ ኃይሎች የጽንፈኛውን አስተሳሰብ እና ድርጊት በመቃወም በብርሸለቆ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ተቋም ሲሠለጥኑ ቆይተዋል፡፡ የአድማ መከላከል አባላት...