ትውልዱ ሀገርን በሚያሳድጉ ሜጋ ፕሮጀክቶች እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “የምሁራን እና ወጣቶች ሚና ለሀገረ መንግሥት ግንባታ” በሚል መሪ ሐሳብ የፓናል ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡
ውይይቱን ያዘጋጀው የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ዋና ጽሕፈት ቤት...
“የሠራተኛውን መብት እና ጥቅም ለማስጠበቅ የጋራ ሥራ ያስፈልጋል” ሙፈሪሃት ካሚል
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ135ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሠራተኞች ቀን "ለሰላም እና ለኑሮ ውድነት መፍትሄ...
የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማደረግ የሸቀጦች የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዞን ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ኅላፊ አቶ ሽፈራው አየለ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የዋጋ ጭማሪ እና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት እየተሠራ ስለመኾኑ...
ለ2016/17 የምርት ዘመን እስካሁን ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ከውጭ ተጓጉዟል።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ለ2016/17 የምርት ዘመን ከተገዛው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ እስካሁን ከ12 ሚሊየን ኩንታል በላይ ከውጭ ተጓጉዞ ጂቡቲ ወደብ ደርሷል ተብሏል። ወደብ ከደረሰው ማዳበሪያ 11 ሚሊየን 79 ሺህ 21 ኩንታል ወደ ሀገር...
የዓለም የላብ አደሮች ቀን
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የላብ አደሮች ቀን የሚከበረው በበርካታ የዓለም ሀገራት የነበሩ ላብ አደሮች ለነጻነታቸው ሲሉ ያደረጉትን ታሪካዊ ትግል እና ያስመዘገቧቸውን ሥኬቶች ለማስታወስ ነው። በካናዳ እና በአሜሪካ የላብ አደሮች ቀን በሚል...








