“ለችግረኞች የምትሰጥ ትንሽ ድጋፍ የእነሱን ብዙ ጎደሎ ትሞላለች” የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁሉም ቤት ውስጥ በዓል አለ፤ ሁሉም ቤት ውስጥ ደስታ አለ፡፡ ይህ የሚኾነው ደግሞ ያለው ከሌለው ጋር ተካፍሎ በዓሉን ማክበር ሲችል ነው፡፡ በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት...
የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ቤቶችን ገንብቶ አስረከበ።
ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የተገነቡት ቤቶች ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የተሠሩ ሲሆን በጠባሴ ክፍለ ከተማ ብቻ 31 ቤቶች ተገንብተው ተላልፈዋል ተብሏል፡፡ በሌሎች ክፍለ ከተሞችም ተጠናቅቀው ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የሚደርሱ ቤቶች መኖራቸው ተገልጿል።
አሁን...
ድምጽ አልባው ገዳይ በሽታ!
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አዕምሯችን ከጠቅላላው የሰውነት ክፍል ሁለት በመቶ እንደሚመዝን ይነገራል። ይህም በሰውነት ውስጥ ካለው ጠቅላላ የደም አቅርቦት ከ15 እስከ 20 በመቶ የሚኾነውን እንደሚወስድ መረጃዎች ያሳያሉ። በዚህ የደም ዝውውር አማካይነት አዕምሮ ኦክስጅንን...
ማኅበረሰቡ በዓልን ተከትሎ ሊከሰቱ ከሚችሉ አደጋዎችና ወንጀሎች እንዲጠነቀቅ የደብረ ብርሃን ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳሰበ።
ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የትንሣኤ በዓል ከድንገተኛ አደጋ የጸዳ ኾኖ እንዲያልፍ ማኅበረሰቡ አስፈላጊውን የበዓል ጥንቃቄ እንዲያደርግ የደብረ ብርሃን ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሳስቧል። በመምሪያው የሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽን ዋና ክፍል ኀላፊ ኮማንደር ኪዳኔ በቀለ...
“ሦስት ሠዓት አይሁድ ኢየሱስ ክርስቶስን ይሰቀል! ይሰቀል! ይሰቀል! ያሉበት ሰዓት ነው”
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርቶስ በሰሙነ ሕማማት ሐሙስ ለአርብ አጥቢያ በአይሁድ እጅ ከመያዙ በፊት የአይሁድን እግር አጠበ፣ ሃዋርያትን እራት አበላቸው፣ ስለመንፈስ ቅዱስ የሚያጽናና ትምህርት አስተማራቸው፣ አልለያችሁም፣ ከእናንተ ጋር ነኝ...








