ለጽዱ ኢትዮጵያ 50 ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር በዲጂታል ቴሌቶን ለማሠባሠብ እየተሠራ መኾኑ ተገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፊታችን እሑድ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም ለጽዱ ኢትዮጵያ 50 ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር በዲጂታል ቴሌቶን ለማሠባሠብ እየተሠራ መኾኑን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ገልጿል፡፡ በዚህ የዲጂታል ቴሌቶን ላይ ጽዱ ኢትዮጵያን...

የብልጽግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባሕል ግንባታ ዘርፍ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባሕል ግንባታ ዘርፍ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የመጪው የክረምት ሥራዎች ትውውቅ መድረክ በጎንደር ከተማ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ "የዲሞክራሲ እሴት እና ባሕል ለብልጽግናችን" በሚል...

የምርታማነት ሳንካ የኾነው አሲዳማነት!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፈር አሲዳማነት በአፈር ውስጥ የሚገኙ እንደ ካልሼም፣ ሶዲየም፣ ማግኒዝየም እና ፖታሽየም የመሳሰሉ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች ታጥበው ሲያልቁ እና በምትኩ እንደ አሉሙኒየም፣ ሃይድሮጅን እና ብረት (አይረን)...

በሱዳን ሁሉን አቀፍ የሰላም ማስፈን ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያ ወሳኝ ሚናዋን እንድትጫወት ሱዳን ጠየቀች፡፡

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ የሱዳን ሪፐብሊክ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አዋድ ዓሊ መሐመድን ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያ እና በሱዳን የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ውይይት...

ዘላቂ ሰላምን ከማስፈን ጎን ለጎን የልማት ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ሰላምን ዘላቂ ከማድረግ ጎን ለጎን የልማት ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር እና የምስራቅ አማራ ኮማንድፖስት ምክትል ሰብሳቢ አብዱ ሁሴን ገልጸዋል። የምሥራቅ አማራ ኮማንድፖስት...