የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂ እና የኢኖቬሽን ኤክስፖ ሊካሔድ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለ9 ቀናት የሚቆይ እና "ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖ 2024" የተሰኘ ኤክስፖ ሊያካሂድ አንደኾነ ገልጿል። የፌዴራል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ.ር) እንዳሉት ሀገሪቱ የተሻለ...

የፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ሕክምና እንደሚሰጥ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፈለገ ሕይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሕክምና ክፍል አስተባባሪ ተስፋዓለም ጋሻው እንደገለጹት ሆስፒታሉ ከሰኔ 3 እስከ 7/2016 ዓ.ም የነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ሕክምና ይሰጣል። የአይን...

የሰሜን ወሎ አሕጉረ ስብከት በሀብሩ ወረዳ ጃራ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምኘ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አጀረገ።

ወልዲያ: ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያ የሰሜን ወሎ አሕጉረ ስብከት በሀብሩ ወረዳ ጃራ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምኘ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። የአህጉረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ድጋፉን...

በሰሜን ሸዋ ዞን ያለው የባለሃብቶች ተሳትፎ የሚበረታታ መኾኑን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ርእሰ መሥተዳድሩ በሰሜን ሽዋ ዞን ቡልጋ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አካል በኾነው የኢንሸስትመንት ፎረም ላይ ተገኝተው ከባለሃብቶች እና ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል። ከአማራ ክልል ጸጋዎች መካከል አንዱ...

በምዕራብ ጎጃም ዞን በምርት ዘመኑ ከ12 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሠብሠብ ታቅዶ እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2016/17 የምርት ዘመን የክረምት ሥራዎች የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው። በምዕራብ ጎጃም ዞን በ2016/17 የምርት ዘመን በ246 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ከ12 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሠብሠብ ታቅዶ እየተሠራ መኾኑን...