የኢትዮጵያ አየር መንገድ 1 ሺህ 445ኛውን የሐጅ ጉዞ ለማካሄድ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመት በኢራኑ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ እና በሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴይን አሚር አብዶላሂያን እንዲሁም በሌሎች ባልደረቦቻቸው ድንገተኛ ሞት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተገልጿል።...

የአፍሪካ ኅብረት በኢራን መሪዎች ድንገተኛ ሞት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው ገለጸ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመት በኢራኑ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲ እና በሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴይን አሚር አብዶላሂያን እንዲሁም በሌሎች ባልደረቦቻቸው ድንገተኛ ሞት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተገልጿል። ሊቀመንበሩ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል። በዚህም መሰረት፡- 1. ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ 2. አብረሃም በላይ (ዶ.ር) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር እና 3. መሀመድ እንድሪስ (ዶ.ር) በሚኒስትር...

እንደ ሀገር ወደ ዲጂታላይዜሽን ለሚደረገው ሽግግር የተጀመሩ ሥራዎችን በውጤት መምራት እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትር ተጠሪ ተቋማት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ ተቋማት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በተገኙበት እየተካሄደ ነው። በግምገማው ተጠሪ...

ለሀገራዊ ችግሮች ሀገር በቀል መፍትሔ!

ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ግጭት በሰው ልጆች የሕይወት ውጣ ውረድ ውስጥ አንዱ ገጽታ ነው። ግጭቱ ከፍተኛ ጉዳት ከማድረሱ በፊት መቆጣጠር ደግሞ አንዱ ጥበብ ነው። የሚፈጠሩ ግጭቶችን ቀድሞ ለመፍታት ከሚያገለግሉ መንገዶች ውስጥ...