መከላከያ ሠራዊቱ አስፈላጊውን ሁሉ መስዋዕትነት በመክፈል የክልሉን ሕዝብ ሰላም ለማስጠበቅ ቁርጠኛ መኾኑን ብርጋዴር ጄኔራል...
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መከላከያ ሠራዊቱ አስፈላጊውን ሁሉ መስዋዕትነት በመክፈል የክልሉን ሕዝብ ሰላም ለማስጠበቅ ቁርጠኛ መኾኑን በሀገር መከላከያ ሠራዊት የ304ኛ ኮር ዋና አዛዥና የአዊና የሰሜን ጎጃም ዞኖች ኮማንድ ፖስት ሠብሣቢ ብርጋዴር ጄኔራል...
በአስፈጻሚ አካላቱ በዕቅድ የተያዙ ሥራዎችና የሪፎርም አተገባበሮች ውጤታማ እንደሆኑ መመልከታቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀምን ዛሬ መገምገማቸውን ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልእክት በአስፈጻሚ አካላቱ...
“በረጅም ጊዜያት የተገነቡ ጠቃሚ ሀገራዊ እሴቶችን በትምህርት ካሪኩለም ቀርጾ ማስተማር የጋራ ትርክትን ለመፍጠር ወሳኝ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክር ቤቶች ጠቃሚ እሴቶች ለትውልድ እንዲተላለፉ እና የኅብረተሰቡን አብሮነት የሚያጠናክሩ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትኩረት እየሠሩ መኾኑን የተለያዩ ክልሎች አፈ ጉባኤዎች ገልጸዋል። በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ...
ግብዓት የማቅረብ ሥራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ግብርና ቢሮ ገለጸ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመኸር እርሻ የግብርና ግብዓት የማቅረብ ሥራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ግብርና ቢሮ ገልጿል። ቢሮው በ2016/17 የምርት ዘመን 5 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በማልማት 169 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየሠራ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) በፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ በደረሰው አሰቃቂ የሄሊኮፕተር አደጋ ሕይወታቸውን ላጡት...








