“ከተሞችን ጽዱ እና ለኢንቨስትመንት ምቹ ለማድረግ በቅንጅት እየተሠራ ነው” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)

ደሴ: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ ልማት ዘርፍ በትራንስፖርት፣ ሎጄስቲክስ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተሞች ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ እና...

“ሀገራችን ኢትዮጵያ የሚመጣውን ከመቀበል ባሻገር ብዙ የምትሰጠው አላት” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ዛሬ የ "ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ" ኤግዚቢሽንና ሲምፖዚየምን አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የምታደርጋቸው ጥረቶች እንደዚህ...

የቻይናው ኩባንያ በባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ምርት ማምረት ጀመረ፡፡

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ725 ሚሊዮን ብር በላይ ኢንቨስት ያደረገው አፍሉዌንስ የተሰኘው የቻይና ኩባንያ ቀዳሚ ሥራዎችን አጠናቅቆ በባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ ምርት ማምረት ጀምሯል፡፡ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር የውል ስምምነት ፈጽሞ...

በጎንጂ ቆለላ ወረዳ በፀጥታ ኃይሉ እና በኅብረተሰቡ ተሳትፎ አንጻራዊ ሰላም መገኘቱ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን የጎንጂ ቆለላ ወረዳ የመንግሥት ሠራተኞችን የሥራ አፈጻጸምን በመለካት በሰላም እና ፀጥታ ዙሪያ ያላቸውን ቁርጠኝነት ገምግሟል። የጎንጂ ቆለላ ወረዳ አሥተዳደሪ ጌታቸው ጋሻው በወረዳው መሽገው ሕዝቡን...

የኅብረተሰብ ተወካዮች በአጀንዳ ሃሳቦች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁለተኛ ቀኑን ያስቆጠረው እና የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ እያስተባበረ የሚገኘው የምክክር ምዕራፍ ዛሬም ቀጥሏል፡፡ ከግንቦት 21/2016 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ጀምሮ በነበረው መርሐ ግብር ተሳታፊዎች...