ምክክር ኮሚሽኑ በአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ትኩረት የሚሰጣቸው ዓበይት ጉዳዮች ምን ምን ናቸው?
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባካሄደው የምክክር ምዕራፍ አጀንዳ መሰብሰቡ የሚታወስ ነው፡፡ ኮሚሽኑ በቀጣይም ይኽንን ሂደት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እያከናወነ የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል፡፡ ሂደቱ...
የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል ሲከበር ከራስ በላይ ለሌሎች በማሰብ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት ሊኾን...
ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል ነብዩ ኢብራሂም የአሏህ ትዕዛዝን ለመፈጸም በፍጹም ትህትና እና ታዛዥነት ልጃቸው እስማኤልን ለመሥዋዕትነት ያቀረቡበት በዓል ነው፡፡ አሏህ የነቢዩ ኢብራሂምን መታዘዝ ተመልክቶ በምትኩ በግ እንዳቀረበላቸውም...
የሌማት ትሩፋት ላይ የተሻለ ውጤት እየታየ መኾኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር አስታወቀ።
ሰቆጣ: ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር እንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት አዘጋጅነት የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የሌማት ትሩፋት ንቅናቄ መድረክ በሰቆጣ ከተማ ተካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩም...
ዛሬ ደም በመለገስ የሰዎችን ሕይወት የሚታደጉ በጎ ፈቃደኞች የሚመሠገኑበት የዓለም የደም ልገሳ ቀን ነው።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የጤና ድርጅት፣ አጋሮቹ እና ሌሎች የማኅበረሰብ አባላት የዓለም የደም ልገሳ ቀንን አስመልክተው "በመስጠት የመደሰት 20 ዓመታት: ደም ለጋሾችን እናመሠግናለን" በሚለው መሪ ቃል በጋራ ያከብሩታል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት...
በሰሜን ወሎ ዞን ራያ አላማጣ ወረዳ የዋጃ እና ጥሙጋ ነዋሪዎች የሕወሀትን ወረራ የሚቃወም ሰላማዊ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ራያ አለማጣ ወረዳ የዋጃ እና ጥሙጋ ነዋሪዎች የሕወሀትን ወረራ የሚቃወም ሕዝባዊ ሰልፍ አድርገዋል።
ነዋሪዎቹ የሕወሀት ወራሪ ኃይሎች እያደረሱት ያለውን ግፍ እና በደል...








