“ሀገርን መውደዳችን በምንሰጠው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ልክ ይገለጻል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሰው ሀገሩን ምን ያህል ይወዳል? ሲባል መልሱ "በበጎ ፈቃድ የሚያገለግላትን ያክል" ነው ብለዋል። "በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ...

በመደራጀት እና በኅብረት ለሴቶች ዘርፈ ብዙ ተጠቃሚነት መሥራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናት እና...

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር የሴቶች የልማት ኅብረት መልሶ ማደራጀት እና የጥምረት ተቋማት የጋራ የምክክር መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።...

“ሕዝቡ በፀጥታ ችግሩ ከፍተኛ ጫና እንደደረሰበትና ሕግ እና ሥርዓት እንዲከበርለት አጥብቆ እንደሚሻ ተገንዝበናል።” የቋሚ...

ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መሪዎች እና የሕዝብ ወኪሎች በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሰላምን ለማምጣት ያለሙ ወይይቶችን አድርገዋል። በአማራ ክልል የተከሰተው ግጭት ካስከተለው ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት በተጨማሪ በክልሉ ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ...

“ታጣቂ ኃይሎች ለትጥቅ ያበቃቸውን አጀንዳ ወደ ሀገራዊ ምክክሩ ቢያቀርቡት ሁሉም አሸናፊ መኾን ይችላል” ኢዜማ

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሥራ አሥፈጻሚ እና የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የሴቶች ክንፍ ሠብሣቢ ቅድስት ግርማ እንደገለጹት ታጣቂ ኃይሎች ለትጥቅ ያበቃቸውን አጀንዳ ወደ ሀገራዊ ምክክሩ...

“ታማኝነታችን ለፈጣሪ፣ ለህሊናችን እና ለሕዝብ ነው” ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም

ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያዊነት የዘመናት ኑባሬ መካከል በጋራ የተፈጠሩ አስደማሚ ድሎች የመኖራቸውን ያክል የተካማቹ ሀገራዊ ችግሮችም አሉ፡፡ የኢትዮጵያዊያን የጋራ ድሎች በዓለም ሀገራት የፍትሕ አደባባይ ከፍ እንዳደረጓት ሁሉ የጋራ ችግሮቿ ደግሞ አንገት የሚያስደፉ...