በክረምት ወራት የኮሌራ በሽታ እንዳይከሰት በንቅናቄ እየሠራ መኾኑን የደብረ ብርሃን ከተማ ጤና መምሪያ አስታወቀ።
ደብረ ብርሃን: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ እና ጎል ኢትዮጵያ በጋራ በመኾን ያዘጋጁት የኮሌራ ምላሽ እና ንጽህና አጠባበቅ መድረክ እየተካሄደ ነው።
የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ጤና መምሪያ ኀላፊ በቀለ ገብሬ...
“ችግኞችን ከመትከል ባሻገር ብሔራዊ ፓርኮችን እና ጥብቅ ደኖችን መጠበቅ ይገባል” የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና...
ገንዳ ውኃ: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በየዓመቱ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ ምህዳራዊ ፋይዳ ያላቸው ችግኞችን ከመትከል ባሻገር በዞኑ የሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮችን እና ጥብቅ ደኖችን መጠበቅ ይገባል ሲል የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ አሳስቧል።
የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና...
የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ እንዲጠናቀቅ የሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮን የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል።
የቢሮው ኀላፊ እርዚቅ ኢሣ ባቀረቡት ሪፖርት ለወጣቶች የግንዛቤ...
“በአዲስ ከቀረበው ሰው ሠራሽ ማዳበሪያ ውስጥ 94 በመቶ ያህሉ ለአርሶ አደሮች ተሰራጭቷል” የምሥራቅ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን በበጀት ዓመቱ ግዥ ከተፈጸመለት ሰዉ ሠራሽ የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ኩንታል በላይ የሚኾነዉ ወደ ዞኑ መድረሱን አስታውቋል።
የምሥራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ...
“አረንጓዴ አሻራ ለነገው ትውልድ የተስፋ እስትንፋስ ነው” የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን አሥተዳዳር የዘንድሮውን ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በገንዳ ውኃ ከተማ ገስት ሃውስ ጥብቅ ደን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል።
በመርሐ ግብሩ የምዕራብ ጎንደር ዞን...








