የሕዝብን ጥያቄ በማድመጥ ችግሮችን ለመፍታት መንግሥት ያሳየውን ቁርጠኝነት እንደሚደግፉ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
ጎንደር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጎንደር ከተማ ለመንግሥት የልማት ሥራዎች ዕውቅና የሚሰጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በፋሲለደስ ስታዲየም ተካሂዷል። በሕዝባዊ ሰልፉ የከተማዋ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ሕዝባዊ ሰልፉ መንግሥት በጎንደር ከተማ እያከናወናቸው ስለሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚደግፍ፣...
ብርሃን ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን 409 ተማሪዎች አስመረቀ።
ደብረ ብርሃን: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኮሌጁ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛ እና በማታው መርሐ ግብር ያሠለጠናቸውን 409 ተማሪዎች ነው ዛሬ በደብረ ብርሃን ከተማ ያስመረቀው። ከተመራቂዎች ውስጥ 150ዎቹ ሴቶች ናቸው።
የብርሃን ኮሌጅ ዲን ረዳት ፕሮፌሰር የዓለምሰላም...
የሕዝብን ጥያቄ በማድመጥ ችግሮችን ለመፍታት መንግሥት ያሳየውን ቁርጠኝነት እንደሚደግፉ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በጎንደር ከተማ ለመንግሥት የልማት ሥራዎች ዕውቅና የሚሰጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በፋሲለደስ ስታዲየም እየተካሄደ ነው። በሕዝባዊ ሰልፉ የከተማዋ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።
ሕዝባዊ ሰልፉ መንግሥት በጎንደር ከተማ እያከናወናቸው ስለሚገኙ የልማት ሥራዎች...
በአይከል ከተማ አሥተዳደር እና በሁለቱ የጭልጋ ወረዳዎች በተካሄደ ሕዝባዊ ውይይት ሕዝቡ ከመንግሥት ጎን እንደሚቆም...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአይከል ከተማ አሥተዳደር እና በሁለቱ የጭልጋ ወረዳዎች ያሉ የሰላም እና የፖለቲካ መልካም ነባራዊ ሁኔታዎች፣ ስጋቶች እና ከስጋት መወጫ መንገዶች በሚል በተዘጋጀ ሰነድ ዙሪያ በአይከል ከተማ አሥተዳደር በስምንቱ ቀጣናዎች...
“ካውንስሉ ከየትኛውም ወገን ጣልቃ ገብነትን ሳያስተናግድ ሁለቱ ወገኖች ወደሰላም እንዲመጡ ይሠራል” የሰለም ካውንስሉ ዋና...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገራችን ኢትዮጵያ በየጊዜው የገጠሟትን ፈተናዎች በሕዝቦቿ ትብብርና አንድነት በከፍተኛ ድል አድራጊነት መንፈስ ድል እያደረገች የተሻገረች ሀገር መኾኗን በኮንፈረሱ የሰላም ካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ፓስተር አማን ሷልህ ተናግረዋል።
በክልሉ የተፈጠረው ችግር...








