ያልተገባ ጭማሪ ባደረጉ 257 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ተከትሎ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታውቋል። በጎንደር ከተማ አንዳንድ ነጋዴዎች ያልተገባ ትርፍን ለማግኘት ሲንቀሳቀሱ ተስተውሏል ተብሏል። አሚኮ ያነጋገራቸው በጎንደር ከተማ...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የፕሬዚዳንቱ የሕይዎት ዘመን ሽልማት” ተበረከተለት።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት “የፕሬዚዳንቱ የሕይዎት ዘመን ሽልማት” ተበርክቶለታል።
ሽልማቱ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ የማኅበረሰብ ክፍሎች ለተሰጠ የላቀ አገልግሎት ዕውቅና የሚሰጥ ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላበረከተው...
በዞኑ የኮሌራ በሽታ ሥርጭት እየጨመረ በመምጣቱ ኀብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ...
ገንዳ ውኃ: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎንደር ዞን የኮሌራ በሽታ ዳግም ማገርሸቱን የዞኑ ጤና መምሪያ ምክትል ኀላፊ ዮሴፍ ጉርባ ለአሚኮ ገልጸዋል። በሽታው በቋራ እና ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳዎች ከሐምሌ 4/2016 ዓ.ም ጀምሮ መከሰቱን ነው...
በዳባት ከተማ የሚገኙት የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት አባላት የአቅመ ደካሞችን ቤት እየገነቡ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣናው የሚገኘው ክፍለ ጦር አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ሸለመው ሙለታ ሠራዊቱ በአካባቢው ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ጉልበቱን ሳይሰስት ፈጥኖ ደራሽ መኾኑን ገልጸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ቤት ሠርተው ለአቅመ ዳካሞች እንደሚያስረክቡም...
የገበያ ጉድለት በመንግሥት አቅም ብቻ የማይሞላ በመኾኑ የግሉ ዘርፍ ሚና የጎላ መኾኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር ለመሥራት የሚያስችል ውይይት አካሂዷል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በመድረኩ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማሳደግ ወደ ሥራ የገባውን አዲሱን የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ የግሉ...








