“ጭር ሲል አልወድም ለማን ይበጃል?”
ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም ፀጥታ ቢሮ በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ለብዙኅን መገናኛ ተቋማት መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ መልእክት እንደሚከተለው ቀርቧል፦
ሰሞኑን በክልላችን አንዳንድ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው የአመፅ ጥሪ እና የጦርነት...
“ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ልንሠራ ይገባል” ከንቲባ መንበሩ ዘውዴ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ አካሂዷል።
በመድረኩ የከተማ ሥተዳደሩ ከንቲባ መንበሩ ዘውዴ በ2016 ዓ.ም የተከሰተው የሰላም እጦት በልማት እና በመልካም...
“የመልካም አሥተዳደር ሥራዎችን እየሠራን ሰላምን ማስጠበቅም አንዱ ተግባር መኾን አለበት” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ጎንደር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የ2016 በጀት ዓመት የልማት እና የመልካም አሥተዳደር የአፈጻጸም እና የ2017 ዓ.ም ዕቅድን ገምግሟል።
በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ...
“የፀጥታ መዋቅሩ በአስተማማኝ ቁመና ላይ ስለሚገኝ ባሕር ዳር ላይ የሚፈጠር ነገር አይኖርም” አቶ ደሳለኝ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ እና የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
አቶ ደሳለኝ ጣሰው በችግር ውስጥም ኾነን ሰላም እና ልማትን...
የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራምን በማስቀጠል በ2017 የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚሠራ የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር...
ደሴ: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ''ትምህርት ለትውልድ'' የንቅናቄ መድረክን ከባለድርሻ አካላት ጋር አካሂዷል።
የመድረኩ ተሳታፊዎችም በ2016 የትምህርት ዘመን የትምህርት ግብዓቶችን ለማሟላት የተደረገው ጥረት መልካም እንደነበር አንስተዋል።
የከተማ አሥተዳደሩ በጀት...








