በጎንደር ከተማ 61 መማሪያ ክፍሎችን እንደሚገነባ የአማራ ልማት ማኅበር ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ገለጸ።
ጎንደር: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2017 በጀት ዓመት በጎንደር ከተማ በአማራ ልማት ማኅበር እና በኅብረተሰቡ ተሳትፎ 61 መማሪያ ክፍሎችን ለመገንባት እቅድ መያዙን የጎንደር ከተማ የአማራ ልማት ማኅበር ማሥተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ገልጿል።
በትምህርት ቤቶች...
በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ የተገነቡ ፕሮጀክቶች መጠናቀቃቸው...
👉 ፕሮጀክቶቹ በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ ኅብረተሰቡ ከፍተኛ ተሳትፎ አድርጓል።
ከሚሴ፡ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከሚሴ ከተማ በ2016 በጀት ዓመት የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለምረቃ በቅተዋል።
የከሚሴ ከተማ ከተማ እና መሠረተ...
ሰላም እና መረጋጋቱ ወደ ዘላቂ ሰላም እንዲሸጋገር የተጀመሩ ቀሪ ሥራዎች በቀሪ ጊዜያት እንዲጠናቀቁ አቅጣጫ...
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የሰላም እና የፀጥታ ሥራዎች አፈፃፀም ተገምግሟል፡፡
በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪ እና የከተሞች እና...
በሰቆጣ ዙሪያ ወረዳ የእናቶችን እና የሕጻናትን ሞት ለመቀነስ ያለመ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
ሰቆጣ: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሰቆጣ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽሕፈት ቤት ከዩኒሴፍ ኢዩ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የእናቶች እና ሕጻናትን ሞት ለመቀነስ እና የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል ያለመ የውይይት መድረክ እየተካሄደ...
የተገኘው ሰላም ዘላቂ እንዲኾን ከማኅበረሰቡ ጋር በትብብር እየሠራ መኾኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።
ሰቆጣ: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የጻግቭጂ ወረዳ ነዋሪዋ ወይዘሮ ሐመልማል ጥበቡ አሁን ያለው ሰላም ቀጣይነት እንዲኖረው ከመንግሥት ጋር በትብብር እየሠሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
ሌላው የጻግቭጂ ወረዳ የጻታ ከተማ ነዋሪው ወጣት ተስፋየ...








