“የ’World Without Hunger’ ጉባኤ ተሳታፊዎችን እንኳን ወደ አፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በሰለም መጣችሁ እላለሁ።

አለምአቀፍ መሪዎችን፣ ባለሞያዎችን እና የጉዳዩ ተቆርቋሪዎችን በአንድ ላይ በማምጣት እንዲወያዩ በማድረግ የጋራ ጥረቶቻችን ረሃብን በማጥፋት ለሁሉም የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ። በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ዓመታት በግብርና ሽግግር እና ምርታማነት ላይ...

“በ2017 በጀት ዓመት ከ5 ሚሊዮን ኩንታል በላይ የፍራፍሬ ምርት ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል” የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ለሁሉም የፍራፍሬ አይነቶች ተስማሚ የኾነ የአየር ንብረት የያዘ ክልል እንደኾነ ይነገራል። በክልሉ የፍራፍሬ ልማት ቀደም ብሎ ቢጀመርም ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በተደራጀ መንገድ እየለማ መኾኑን የክልሉ ግብርና...

የቆቦ ጊራና የመስኖ ፕሮጄክት ወደ ማልማት ተመልሷል፡፡

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት ከቆቦ ጀምሮ አስከ ጊራና የከርሰ ምድር ውኃን መሠረት በማድረግ እያለማ የሚገኝ የመንግሥት የልማት ተቋም ነው፡፡ የቆቦ ጊራና የመስኖ ፕሮጄክት በሰሜኑ ጦርነት...

አንድነት ታጸናለች፣ አንድነት ታስከብራለች

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንድነትን የጠበቁ በኩራት ኖረዋል፤ በጠላቶቻቸው ፊት ተከብረዋል፤ ነጻነታቸውን አስከብረዋል፤ ሉዓላዊነታቸውን አጽንተዋል፤ የከበረ ታሪክ ሠርተዋል፤ አንድነታቸውን ለተነጠቁ ምሳሌና አርዓያ ኾነዋል፡፡ አንድነት ከዓለት የጠነከረ አድርጋ ታጸናለች፤ አንድነት ታስከብራለች፤ አንድነት እሴትን...

ርእሰ መሥተዳድት አረጋ ከበደ በደቡብ ወሎ ዞን በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ እየጎበኙ ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ የስንዴ ማሳን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልሉ ምክትል...