የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በሙስና ወንጀል የተከሰሱ ወንጀለኞችን በሕግ እንዲጠየቁ ማድረጉን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የሙስና ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የወንጀል ዐቃቢ ሕግ አዲሱ መንግሥት በሰጡት መግለጫ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ሠራተኛ የኾኑ እና በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱ ሠራተኞች በጽኑ...

“የምንትዋብ እጅ መንሻ፣ የሩቅ ዘመን ማስታወሻ”

ባሕር ዳር: ኅዳር 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከደም ግባት ያማረው ደም ግባት የተቸራቸው፣ ከብልሃትም የተወደደው ብልሃት የተሰጣቸው፣ ዘመን የተባረከላቸው፣ ታሪክ ያከበራቸው ንግሥት እጅ ነስተውባታል፤ የወርቁን መቀነት አውልቀው ወገባቸውን በሻሽ አጥብቀው ሱባኤ ገብተውባታል በቁስቋም፡፡ ይህች ስፍራ...

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ዛሬ ጠዋት ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል። ፊልድ ማርሻሉ በክልሉ ወቅታዊ የሰላም ሁኔታዎች እና የሕዝቡን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ በሚከናወኑ ሥራዎች...

የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አብሮነትን እና አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበር የአማራ ብሔራዊ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አብሮነትን እና አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበር የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና...

ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ከ156 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውኃ ጉድጓድ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ታቦር ዩንቨርስቲ ከ156 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ለደብረ ታቦር ከተማ አግልግሎት የሚኾን የንፁህ መጠጥ ውኃ ጉድጓድ አጠናቅቆ አስረክቧል። 11 ኪሎ ሜትር የውኃ መስመር ዝርጋታም ተጠናቅቆ...