ጻታዊ ጥቃን በመከላከል ሁሉም ኀላፊነቱን እንዲወጣ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ...
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መምሪያው 33ኛውን ዓለም አቀፍ የነጭ ሪቫን ቀን በፓናል ውይይትት አክብሯል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ ፈንታነሽ አፈወርቅ በዓሉ "የሴቷ ጥቃት የእኔም ነው፤...
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልል ርእሰ መሥተዳድሮች አርባምንጭ ከተማ ገቡ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ11 ክልል ርእሰ መሥተዳድሮች እና የሁለቱ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባዎች በ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አከባበር ላይ ለመሳተፍ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል።
እንግዶቹ አርባምንጭ ዓለም...
በኮሪደር ልማቱ የተነሱ የኮንቲነር ባለይዞታዎችን መልሶ ለማቋቋም እየሠራ መኾኑን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ጎንደር: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘውን ጨምሮ የከተማው ከፍተኛ መሪዎች በተገኙበት በኮሪደር ልማት የተነሱ ሕጋዊ የኮንቲነር ባለይዞታዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚገነባውን የገበያ ማዕከል ሸድ አስጀምረዋል። በጎንደር ከተማ አሥተዳደር...
በተሳሳተ መንገድ የጽንፈኛ ቡድኑ አባል ኾነው ሕዝባቸውን ሲበድሉ የቆዩ ከ300 በላይ ታጣቂዎች በይቅርታ ተመለሱ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን በበርካታ ቀበሌዎች እና ወረዳዎች በማኅበረሰቡ ፍላጎት የሰላም ውይይቶች ተካሂዷል።
ውይይቶችን ተከትሎም በተሳሳተ መንገድ የጽንፈኛ ቡድኑ አባል ኾነው ሕዝባቸውን ሲበድሉ የቆዩ ከ300 በላይ...
“የፀና ሀገር ለመገንባት የጋራ ትርክት ያስፈልገናል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን "ሚዲያ ለሀገራዊ አንድነት እና ለብሔራዊ ጥቅም' በሚል መሪ ሃሳብ ለሠራተኞቹ ስልጠና እየሠጠ ይገኛል። በሥልጠናው ማሥጀመሪያ መርኃ ግብርም የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተው ሥለ ሥልጠናው ዓላማ...








