ዘላቂ ሰላም ለመገንባት እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሁሉም ድርሻ ወሳኝ ነው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር ደረጃ ዘላቂ ሰላም ለመገንባት እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን አጠናክሮ ለማስቀጠል ሁሉም የበኩሉን ሚና መወጣት እንደሚገባው የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገልጸዋል።
የሰላም ሚኒስቴር...
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት እንደሚሠሩ የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አስታወቁ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የስልጣን ዘመናቸው ከመጠናቀቁ በፊት አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫዎች እንደሚኖሯት እንደሚሠሩ ገልጸዋል።
ስልጣናቸው በፈረንጆቹ 2026 ታሕሳስ የሚጠናቀቀው አንቶኒዮ ጉተሬስ...
“ቅንጅትና ትብብር ለጤናው ዘርፍ አስፈላጊ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 3ኛው ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የጤና ምርምር ጉባኤ በባሕርዳር እየተካሄደ ነው። ጉባኤውን የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት...
ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ጋር በክልሉ የጤና ጉዳዮች ዙሪያ...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና ከሌሎችም የሚኒስቴሩ ከፍተኛ መሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሥራ ኀላፊዎችም በውይይቱ ላይ እየተሳተፋ ነው።...
አካል ጉዳተኞች ራሳቸውን ችለው በመሥራት ከተረጅነት እንዲላቀቁ ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ።
ገንዳ ውኃ: ታኅሳስ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ33ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ "የአካል ጉዳተኞችን የመሪነት ሚናን በማጉላት አካታች ዘላቂ ልማትን እናረጋግጣለን" በሚል መሪ ቃል የአካል ጉዳተኞች ቀን በገንዳ ውኃ ከተማ ተከብሯል።...








