በአማራ ክልል የቱሪዝም ዐውደ ጥናት እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ እና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትብብር የቱሪዝም ዐውደ ጥናት በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው።
በዐውደ ጥናቱ ቅኝት የአማራ ክልል ወቅታዊ የቱሪዝም ኹኔታዎችን የመቋቋም ተቋማዊ አደረጃጀት...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
የሰባት ሐይቆች መገኛዋ ቢሾፍቱ በተቀናጀ የኮሪደር ልማት ላይ ትገኛለች።
በከተማዋ የተጀመሩ የተፈጥሮ ጸጋን ወደ ጥቅም የሚቀይሩ የልማት እና የስማርት ሲቲ ተግባራት የሚበረታቱ እንዲሁም የቢሾፍቱን የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቱሪስት መናገሻነት በከፍተኛ ሁኔታ የሚያሳድጉ ናቸው።
የተቀናጀ የኮሪደር...
ከ160 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪት አድርገዋል፡፡
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ወራት ከ160 ሺህ በላይ ዜጎች በሕጋዊ መንገድ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ማድረጋቸውን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች ክብራቸው፣ መብታቸው እና ደኅንነታቸው ተጠብቆ በሕጋዊ መንገድ...
“19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል የታለመለትን ዓላማ አሳክቷል” አቶ አገኘሁ ተሻገር
ባሕር ዳር:- ታኅሣሥ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል በፌዴሬሽን ምክር ቤት አሥተባባሪነት እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የታለመለትን ዓላማ ከፍ ባለ ደረጃ አሳክቶ መጠናቀቁንም...
“የልማት ሥራዎች ውጤታማ ኾነው እንዲቀጥሉ ድጋፋችንን እንቀጥላለን” አደም ፋራህ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማሥተባበሪያ ማዕከል ኀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአማራ...








