“የአሥተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕጉ የዜጎችን መብት የሚያስከብር እና ፍትሐዊነትን የሚያረጋግጥ ነው” የአማራ ክልል ምክር...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት በተለያዩ ረቂቅ ሕጎች ላይ ከሕግ አመንጪ አካላት እና ከምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ጋር ውይይት አድርጓል። ከቀረቡት ሕጎች ውስጥ የአሥተዳደር ሥነ...

በደሴ ከተማ የባሕል እና ኪነ ጥበብ ዓውደ ርዕይ እየተካሄ ነው።

ደሴ: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡበ ወሎ ዞን የሚገኙ ወረዳዎች ባሕል እና እሴታቸውን እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ እየተሠራ መኾኑን የዞኑ ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል። በመምሪያው አዘጋጅነት ለሦስት ቀናት የሚቆየው 16ኛው ዞን ዓቀፍ የባሕል እና ኪነ...

በዳንግላ ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የታጠቁ ቡድኖች መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ገቡ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዳንግላ ወረዳ ጊሳ እና አካባቢው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂ ቡድኖች ከነሙሉ ትጥቃቸው መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ገብተዋል፤ በዞኑ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር...

በበጋ መስኖ ልማት የግብዓት አቅርቦት ችግር እንዳይኖር እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የበጋ መስኖ ልማት እየተካሄደ ነው። አርሶ አደሮች የመስኖ ልማት ስኬታማ እንዲኾን የግብዓት አቅርቦት እንዲቀርብላቸው ይጠይቃሉ። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮም የመስኖ ልማቱ የተሻለ እንዲኾን የግብዓት አቅርቦት...

አልማ 55 ቢሊዮን ብር ሃብት በማሠባሠብ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እንደሚሠራ አስታወቀ።

ጎንደር: ታኅሣሥ 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ከተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ጋር በጋራ በመኾን በተለይ በጦረነት በተጎዱ አካባቢዎች በእናቶች እና ሕጻናት ጤና ማሻሻያ ዙሪያ ለመሥራት በጎንደር ከተማ ውይይት አካሂዷል። በውይይቱም የአማራ...