ተፈናቃዮችን በዛላቂነት ለማቋቋም ኹሉም አካል ርብርብ እንዲያደርግ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ ከሰው ሠራሽ እና ከተፈጥሮ አደጋዎች ጋር በተያያዘ ለተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሄ በመስጠት እና በማቋቋም ዙሪያ ከአጋር አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል። ለውይይት የስትራቴጂክ ሰነዱን ያቀረቡት በኮሚሽኑ ቅድመ ማስጠንቂያ እና...

ሀገር በቅብብሎሽ የምትቀጥል እንደመኾኗ ለተተኪ ተውልድ ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል።

እንጅባራ: ታኅሣሥ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የሕጻናት ፓርላማ ሦስተኛ ዙር መሥራች ጉባዔ በእንጅባራ ከተማ ተካሂዷል። በጉባዔው የወረዳዎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የሕጻናት ፓርላማ አፈ ጉባዔዎች፣ የአዊ ብሔረሰብ ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች፣ የቋሚ ኮሚቴ...

በጎ ፈቃደኞች ለኢትዮጵያ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከልነት እየተወጡት ያለው ሚና የሚደነቅ መኾኑን ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር)...

ባሕር ዳር: ታኀሣሥ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኞች እና በጎ ፈቃደኞች በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሲሰጥ የነበረውን የ10 ቀን ሥልጠና ዛሬ ተጠናቅቋል። በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር)፣ የውጭ...

የማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅንን ውጤታማ ለማድረግ ቁልፍ ተግባር አድርጎ እንደሚሠራ የሰሜን ሸዋ ዞን አስታወቀ።

ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ጤና መምሪያ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን የ2016 በጀት ዓመት አፈፃፀም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ የወረዳ የዞን አመራሮች...

ተፈናቃዮችን በዛላቂነት ለማቋቋም የሚያግዝ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ ከሰው ሠራሽ እና ከተፈጥሮ አደጋዎች ጋር በተያያዘ ለተፈናቀሉ ዜጎች ዘላቂ መፍትሄ በመስጠት እና በማቋቋም ዙሪያ ከአጋር አካላት ጋር ውይይት መካሄድ ጀምሯል። ከዩ ኤን ዲ ፒ እና ከአማራ ክልል...