“ምድር ዘመረች፣ ሰማይም አዜመች”

ወልድያ: ታኅሣሥ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ)እንዲህ ያለ ሥርዓት አይታችኋልን? አንዲህ ያለ ዜማ አድምጣችኋልን? እንዲህ ያለ ረቂቅ ነገር ተመልክታችኋልን? እኒያን ጥበባት ያዩ የተባረኩ ናቸው። እኒያን ድምጾች የሰሙ ጀሮዎችም የታደሉ ናቸው። በቅዱሳኑ ሥፍራም የተመላለሱ ዕድለኞች ናቸው። ሰማይን...

“ልደትን በላሊበላ በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ በቦታው ለመገኘት የሚጓጉለት በዓል ነው” ርእሰ መሥተዳድር...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ የልደት በዓልን አስመልክተው የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል። በዓሉ እንደወትሮው ሁሉ በሰላም እና በፍቅር እንዲጠናቀቅ የሚያስችሉ ዝግጅቶች ስለመደረጋቸውም አብራርተዋል። የልደት በዓል በአማራ ክልል የተለያዩ...

የልደት በዓል ሲከበር እርስ በእርስ በመፈቃቀር እና የሰላም አምባሳደር በመኾን ሕዝብን ማገልገል ይገባል” መጋቢ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ምዕራብ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ዋና ጸሐፊ መጋቢ ገብሬ አሰፋ ለልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። መጋቢ ገብሬ አሰፋ በመላው ዓለም ለሚኖሩ ለሁሉም የሰው ልጆች እንዲሁም በተለያዩ ኹኔታዎች...

“የልደት በዓል የእግዚአብሔርን ፍጹም ፍቅር ያየንበት፤ የመዳናችን ተስፋ የተገለጠበት ትልቅ የደስታ ቀን ነው” አቡነ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2017 ዓ.ም(አሚኮ)በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የባሕር ዳር እና ደሴ ካቶሊካዊ ሰበካ ጳጳስ አቡነ ልሳነ ክርስቶስ ማቲዮስ ለልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። አቡነ ልሳነ ክርስቶስ ማቲዮስ በመልዕክታቸው የተከበራችሁ የሀገረ ስብከታችን ካቶሊካውያን ምዕመናን፣...

“የክልሉን ልማት ዘላቂነት ለማስቀጠል ማኅበረሰባዊ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል” አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ልማት እና ጥበቃ ሥራ ለመሥራት የሚያስችሉ ተግባራት ላይ መልዕክት ተላልፈዋል። የቀያሽ አርሶ አደሮች እና የመሥሪያ መሳሪያ ልየታ፣ የተፋሰስ ካርታ ሥራ እና የአፈር እና ውኃ...