ጅቡቲ ወደብ የደረሰው የአፈር ማዳበሪያ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓጓዘ መኾኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዩሪያ እና ዳፕ ማዳበሪያ የጫኑ ስድሰት መርከቦች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸው ተገልጿል።
እስከአሁን በወደቡ ከደረሰው 313 ሺህ 260 ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ 256 ሺህ 398 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን...
በደቡብ ወሎ ዞን የተፋሰስ ልማት ሥራ በይፋ ተጀምሯል።
ደሴ: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳ ተካሂዷል። በተፋሰስ ሥራ አጀማመሩ ላይ የአማራ ክልል መስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ኀላፊ ዳኝነት ፋንታ...
“በችግሮቻችን ላይ ስለነቃን ሕዝብ እና መንግሥት ተቀራርበን እየሠራን ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው...
ጎንደር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው "ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" የኤግዚቢሽን እና ውይይት መድረክ በጎንደር ተጀምሯል። በኤግዚቢሽን እና የውይይት መድረኩ ባለሃብቶች እና የዘርፉ...
የሰቆጣ ቃልኪዳን ለውጥ ያሳየ ፕሮግራም መኾኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የምግብ ሥርዓት እና ኒውትሪሽን ሥራዎችን ቅንጅታዊ አሠራር ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል። የጤና እና ግብርና ሚኒስቴሮች በጋራ የሚያስተባብሩት 15 ሴክተር መሥሪያ ቤቶችን ያካተተው የምግብ...
የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራውን በተቀናጀ መንገድ ለመምራት እየተሠራ ነው፡፡
ደብረ ብርሃን: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ ኀላፊ መርሻ አይሳነው የግብርና ባለሙያዎችን በማሠልጠን እና አርሶ አደሩን ተሳታፊ...








