ከሕዳሴ ግድብ የሚመረተው ዓሳ ለገብያ እየቀረበ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሰው ሠራሽ ሐይቅ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት መገኘቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የእንስሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር ሃይሉ...

የኢንቨስትመንት ማነቆዎችን አይቶ እና ለይቶ ፈጣን ምላሽ መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ።

ጎንደር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪክ፣ በባሕል፣ በቅርስ፣ በትምህርት እና በሃይማኖት ጥንታዊ ከሚባሉት የሀገራችን ከተሞች መካከል ጎንደር ቅድሚያ ተጠቃሽ ናት። ጎንደር ስትነሳ መስራቿ አጼ ፋሲለደስ ትተውት ባለፉት አሻራ አብረው ቢታወሱም ስሟ ቀደም ብሎም በአጼ...

“የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቃልኪዳን የቤተሰብ ፕሮጀክት ከጎንደር ሕዝብ ሀገር በቀል እሴት የተቀዳ ነው” አስራት አጸደወይን...

ጎንደር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመት ምስረታ እና 100ኛ ዓመት የጎንደር ሆስፒታል ምስረታ በዓል ከጥር 14/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል፡፡ "የ70 ዓመታት የትምህርት ልህቀት እና የ100 ዓመታት...

በደሴ ዙሪያ ወረዳ በ62 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የመስኖ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።

ደሴ: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳ በ62 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የመስኖ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል። የበደሴ ዙሪያ ወረዳ የሰፋያት ቀበሌ ነዋሪዎች የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ በዓመት...

ከ500 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የወባ በሽታ ምርመራ እና የሕክምና ንቅናቄ ሊካሄድ...

ባሕር ዳር: ጥር 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ትኩሳት ያለባቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች በዘመቻ የወባ በሽታ ምርመራ እና ሕክምና መስጠት የሚያስችል ንቅናቄ ሊያደርግ ነው። የንቅናቄ...