“ኅብረተሰቡ ሰላምን በማፅናት ወደ ልማት የመግባት ቁርጠኛ አቋም ይዟል” ሰሜን ወሎ ዞን

ወልድያ: ሰኔ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን ወቅታዊ የሰላም፣ የሕግ ማስከበር፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር የ11 ወራት ሥራዎችን ገምግሟል። የጸጥታ መዋቅሩ ሕግ ለማስከበር በቅንጅት የተሻለ ተግባር ፈጽሟል፤ በዚህም የዞኑን ሰላም የማፅናት ሥራ ምቹ ኹኔታን...

የተማሪዎች ክልላዊ ፈተና እና የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች እንዲሁም የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላም መጠናቀቁን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የዋና ጠቅላይ መምሪያው ምክትል አዛዥ እና የወንጀል መከላከል...

ከተሞችን በተለያዩ የልማት ዘርፎች ለማስተሳሰር የሚያስችል ድጋፍ ተደረገ።

አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በከተሞች ተግባራዊ የሚደረግ የ7 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር ክልላዊ የመልማት ጥናት ርክክብ መደረጉን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል። የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የዘጠኝ ከተሞችን ክልላዊ የመልማት...

መሪዎች የሕዝብን አደራ ተቀብለው በመሥራት የዘመኑ የልማት አርበኛ መኾን እንደሚገባቸው የአማራ ክልል ፕላን እና...

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል አሻጋሪ እድገት እና ዘላቂ ልማት እቅድ ዙሪያ ከሰኔ 06/2017 ዓ.ም እስከ 13/2017 ዓ.ም ለክልሉ መሪዎች የሚሰጠው ሥልጠና ተጀምሯል። ሥልጠናው "አርቆ ማየት አልቆ መሥራት" በሚል መሪ ሃሳብ...

“የሕዝብን ኑሮ የሚያሻሽል አሻጋሪ እቅድ አዘጋጅቶ መሥራት ምርጫ ሳይኾን ግዴታ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...

ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል አሻጋሪ ዕድገት እና ዘላቂ ልማት እቅድ ዙሪያ ከሰኔ 06 እስከ 13/2017 ዓ.ም ለክልሉ መሪዎች የሚሰጠው ሥልጠና ተጀምሯል። ሥልጠናው "አርቆ ማየት አልቆ መሥራት" በሚል መሪ መልዕክት የሚሰጥ...