ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ፈተናዎችን በፍጥነት ለመቅረፍ ትኩረት ያደረገ ጉባኤ ሊካሄድ ነው።
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት እና የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ቀጣናዊ ፎረም በመንግሥት አገልግሎት አሥተዳደር ዙሪያ 10ኛ ዙር ኮንፈረንስ ይካሄዳል። ጉባኤው በአዲስ አበባ በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ ለሦስት ቀናት...
ሴቶች ለሰላም ግንባታ ስለሚኖራቸው ሚና ያተኮረ ሥልጠና በባሕር ዳር ከተማ እየተሰጠ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሴት የሰላም አምባሳደሮችን ማደራጀት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት በአማራ ክልል በተለያዩ አደረጃጀቶች እየተሳተፉ ለሚገኙ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ነው በባሕር ዳር ከተማ ሥልጠና እየተሰጠ የሚገኘው።
በሥልጠና ማስጀመሪያ ሥነ...
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በማኅበረሰብ አቀፍ አገልግሎት የቀዶ ጥገና ሕክምና እየሰጠ ነው።
ወልድያ: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር አማረ ቢኾን (ዶ.ር) ዩኒቨርሲቲው ከወልድያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ከወልድያ ደም ባንክ ጋር በመተባበር ሕክምናውን እየሰጠ መኾኑን ገልጸዋል።
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የጤና...
ሥልጠና ሲወስዱ የቆዩ ሴት መሪዎች የባሕር ዳር ከተማን የልማት ሥራዎች ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ሥልጠና ሲወስዱ የቆዩ ከወረዳ እና ከዞኖች የመጡ ሴት መሪዎች በከተማዋ የተሠሩ የኮሪደር እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። መሪዎቹ በጉብኝታቸው ተሞክሮዎችን ሊወስዱባቸው የሚችሉ በሴቶች እየተሠሩ ያሉ...
ለአዲሱ የሲቪል ሰርቪስ የአሠራር ማሻሻያ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ እየተሠራ ነው።
ደባርቅ: ሰኔ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኅብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ ለማስቻል የተቋማትን መዋቅራዊ ቁመና እና የአገልግሎት ሰጭ ባለሙያዎችን የመፈጸም አቅም ማጎልበት እንደሚገባ ይገለጻል፡፡
የሰሜን ጎንደር ዞን ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት መምሪያ ኀላፊ ያሬድ አበበ...








