ኢትዮጵያውያን ለግድቡ ግንባታ እውን መኾን ያደረጉት ተሳትፎ ግዙፍ የልማት ሥራዎችን በራስ አቅም መሥራት እንደሚቻል...

ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ድጋፍ አሰባሳቢ እና አሥተባባሪ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ድጋፋቸውን ላበረከቱ ግለሰቦች እና ተቋማት የምስጋና እና እውቅና መርሐ ግብር አካሂዷል።...

የአካባቢውን ሰላም ለማጽናት ከሕዝቡ ጋር የተጀመረው የቅንጅት ሥራ ሊቀጥል ይገባል።

ወልድያ፡ ሰኔ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 38ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። የምክር ቤት አባላት በከተማ እና መሠረተ ልማት አገልግሎት የሚነሱ ዘርፈ ብዙ የሕዝብ ጥያቄዎች የመልካም...

“ለሕዝባችን ፍላጎት ራሳችንን ማስገዛት አለብን” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የአሻጋሪ እድገት እና የዘላቂ ልማት ዕቅድ ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው የመሪዎች ሥልጠና ተጠናቅቋል። በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አሻጋሪ ዕድገቱ እና የዘላቂ...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ የፐብሊክ ሰርቪስ እና ማኅበራዊ ፈጠራ ተቋም ሊቀ...

ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ የፐብሊክ ሰርቪስ እና ማኅበራዊ ፈጠራ ተቋም ሊቀ መንበር ኦልቪ ሜዲዬቭ ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት...

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በራስ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን መገንባት እንደሚቻል የታየበት ነው።

ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ድጋፍ አሠባሣቢ እና አሥተባባሪ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የምሥጋና እና ዕውቅና መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር...