‎ከቀጣዩ ወር ጀምሮ ግብርን በዲጂታል ዘዴ እንደሚሰበስብ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ።

ጎንደር: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ የዲጂታላይዜሽን ሥርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂዷል።‎ግብርን በዲጂታላይዜሽን መንገድ መሠብሠቡ የተገልጋዩን ጊዜ፣ ገንዘብ እና ጉልበት ለመቆጠብ እንደሚረዳ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ...

ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመረቀ።

ወልድያ: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለ12ኛ ዙር ተማሪዎችን አስመርቋል። የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አበበ ግርማ (ዶ.ር) ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ከመማር ማስተማር ባሻገር ኀረብረተሰባዊ ቁርኝት ያዳበሩበት ወቅት መኾኑን ገልጸዋል። ተማሪዎች በትምህርት ቆይታቸው ያካበቱትን ሁለንተናዊ...

ጥናት እና ምርምሮች ወደ ተግባር ተቀይረው ችግር ፈቺ እንዲኾኑ እየተሠራ ነው።

ከሚሴ: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የከሚሴ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ 14ኛ የጥናት እና ምርምር ሲምፖዚዬም በከሚሴ ከተማ አካሂዷል።በሲምፖዚየሙ የኮሌጁ ጥናት ተመራማሪዎችን ጨምሮ የወረዳዎች እና የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል። በሲምፖዚየሙ ጥናት እና ምርምራቸውን ያቀረቡ መምህራን በብሔረሰብ...

“አርቆ ማየት እና አልሞ መሥራት ለሕዝባችን ከፍታ አስፈላጊ ነው” አቶ አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "አርቆ ማየት አልሞ መሥራት" በሚል መልዕክት በአማራ ክልል የተቋማት ዳይሬክተሮች የአሻጋሪ ዕድገት እና ዘላቂ ልማት ዕቅድ ዙሪያ ሥልጠና በባሕር ዳር ከተማ ዛሬ ተጀምሯል። በመድረኩ መክፈቻ ላይ የአማራ ክልል...

“መሶብ ውጤታማ፣ አካታች፣ ልዩ እና ተወዳዳሪ አገልግሎቶችን የማቅረብ ቃልኪዳን ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአፍሪካ የሲቪል ሰርቪስ ቀን በዓልን እና የተመድ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ጉዳዮች ጉባኤን አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት መሶብ የአንድ ማዕከል...