
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የነበሩት አምባሳደር ያለው አባተ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት ሕክምና ሲደረግላቸው ከቆዩ በኋላ ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም ሕይወታቸው አልፏል።
አምባሳደር ያለው አባተ ደከመኝ፣ ስለቸኝ ሳይሉ ለሀገራቸው አገልግለዋል።
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጆቻቸው እና ለሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
