መንግሥት ምንጊዜም ለሰላም አማራጭ ቅድሚያ ይሰጣል።
ባሕርዳር: ሰኔ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) በደቡብ ወሎ ዞን ከቦረና ወረዳ እና ከመካነ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች ጋር በሰላም እና ልማት ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በውይይቱ የደቡብ ወሎ ዞን...
የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን በአምስት መለኪያዎች አዲስ ዓለም አቀፍ ዕውቅና አገኘ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የምግብ እና የመድኃኒት ባለሥልጣን የምግብ ደኅንነት እና ጥራት ቁጥጥር ከኢንሲ ናሽናል አክሪዲቴሽን ቦርድ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ማግኘቱን ገልጿል። እውቅናው በአምስት መለኪያዎች የተሰጠ መኾኑ ተመላክቷል።
ይህ ዕውቅና...
ሰላምን ለማጽናት በተካሄዱ ሰልፎች የወጣቶች እና የሴቶች ሚና ምን ነበር ?
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሞኑን በአማራ ክልል ሰላምን በመደገፍ ግጭትን በማውገዝ በተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች ተካሂደዋል።
በተካሄዱት ሰልፎች ወጣቶች እና ሴቶች በንቃት በመሳተፍ ስለ ሰላም ያላቸውን ፍላጎት ያሳዩባቸው እንደነበሩ...
ወባን የገቱ ጠንካራ እጆች እንዳይዝሉ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ ታመው ሕክምና አግኝተዋል፡፡ የበሽታውን ሥርጭት የመከላከል እና የመቆጣጠር ሥራ ለጤናው ዘርፍ ብቻ የማይተው በመኾኑ የክልሉ ማኅበረሰብ፣...
ሰላም የአንድ አካል ብቻ አይደለም።
ባሕር ዳር: ሰኔ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም ለአንድ አካል ብቻ እንደማይጠቅም ሁሉ በአንድ አካል ብቻ አይጠበቅም። ሰላምን የሚጠብቁት ሁሉም መኾን አለባቸው። ሁሉም ለሰላም ዘብ እስካልቆመ ድረስ የተሟላ ሰላም አይኖርም።
የተሟላ ሰላም በሌላ ጊዜ ደግሞ...








