“ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከአካባቢ ልማት ባሻገር በርካቶችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚ ማድረግ...
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 3ኛው የአፍሪካ ሥራ ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ፎረሙን የከፈቱት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢንዱስትሪዎች እና የንግድ ተቋማት በተስፋፉ ቁጥር የሚፈጠረው የሥራ ዕድልም እንደሚጨምር ተናግረዋል።...
የአማራ ልማት ማኅበር የተጀመረው ራስን በራስ የማልማት አቅም ይበልጥ እንዲጠናከር ኢትዮጵያውያን ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ...
ባሕርዳር፡ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአልማ ሳምንትን ከሐምሌ 1/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ15/2017 ዓ.ም እንደሚከበር ተገልጿል። የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ባለፉት 32 ዓመታት ከአባላት እና ከአጋር አካላት በተገኘ የልማት ሀብት የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል። ...
በደሴ ከተማ በዓመቱ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ114 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ ለማዳን ታቅዷል።
ደሴ፡ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ አሥተዳደር "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ መልዕክት የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል። አሚኮ ያነጋገራቸው በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች የበጎ ፍቃድ ሥራን በራስ ተነሳሽነት እና በራስ...
ሰላምን ለማጽናት ቁርጠኞች መኾን አለባችሁ።
ወልድያ: ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ሰላምን ለማረጋገጥ የሠለጠኑ ሚሊሻዎች ተመርቀዋል። በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አሥዳዳሪ አራጌ ይመር ሠልጣኞቹ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመኾን...
ከሰላም ግንባታው ጎን ለጎን የመልካም አሥተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት አየሠራ መኾኑን የምዕራብ ጎጃም ዞን...
ፍኖተሰላም፡ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጸጥታ ችግሩ በምዕራብ ጎጃም ዞን ኅብረተሰቡ ከሁለንተናዊ እንቅስቃሴው እዲገታ በማድረግ ለተለያዩ ቀውሶች እንደዳረገው ተገልጿል።
ይህንን የጸጥታ ችግር የሚቃወም እና ሰላምን የሚሻ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች የኅብረተሰብ ድምጾች ተስተጋብተዋል።
ከአሚኮ ጋር ቆይታ...








