በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ የአገልግሎት አሰጣጥ እና የተደራሽነት ችግሮችን ለመቅረፍ እየተሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን...

ደብረ ማርቆስ: ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጻም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ ትውውቅ መድረክ አካሂዶል። የምሥራቅ ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ኀላፊ የሺዋስ አንዱዓለም በ2017...

ትብብር እና ቅንጅት የማኅበረሰብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የትብብር እና የቅንጅት መድረክ ተካሂዷል። የመንግሥት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ትብብር እና ቅንጅት ለሰላም ግንባታ፣ ለዘላቂ ልማት እና ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ...

ሰላምን የመረጡ የታጣቂ መሪዎች እና አባላቱ ወደ አካባቢያቸው ተመለሱ።

ደብረ ብርሃን: ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች ሰላምን መርጠው ወደ አካባቢያቸው ተመልሰዋል። ታጣቂዎቹ ለማኅበረሰባቸውም ይሁን ለራሳቸው ከችግር ውጭ ያተረፉት ነገር ባለመኖሩ ሰላማዊ መንገድን መምረጣቸውን ነው የተናገሩት። ታጣቂዎችን ይመራ የነበረው አለሙ...

የተዳፈነው እሳት

ባሕር ዳር፦ ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኤች አይ ቪ ኤድስ የዓለም ሥጋት ኾኖ መቀጠሉን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል። በዓለም ላይ ወደ 40 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ እንዳለባቸው...

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአስቸኳይ ድጋፍ አቅርቦት፣ በዘላቂ ልማት እና በሰላም ግንባታ ሂደት እየተሳተፉ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የትብብር እና የቅንጅት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ምክትል ኀላፊ አታላይ ጥላሁን በአማራ ክልል የሲቪል...