በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የተሠሩ የለውጥ ሥራዎችን እስከታችኛው መዋቅር ድረስ ማስቀጠል እንደሚገባ የምክር ቤት አባላት...

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የአራተኛ ቀን ውሎውን ጀምሯል። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው የጠቅላይ ፍርድ...

“መንግሥት የዜጎችን ኑሮ የሚያሻሽሉ ሰው ተኮር ሥራዎችን እየሠራ ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ

ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት መሪዎች እና ሙያተኞች በባሕር ዳር ከተማ የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ ሥራ አስጀምረዋል። መሪዎች እና ባለሙያዎች የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላም አካሂደዋል። በመርሐ ግብሩ...

በጠገዴ ወረዳ ብልሽት ገጥሞት የነበረ መንገድ ተጠግኖ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።

ሁመራ፡ ሐምሌ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ጠገዴ ወረዳ ስምንት ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ በክልሉ በጀት ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የወረዳው አሥተዳደር ገልጿል። የዞኑ ከፍተኛ ኀላፊዎች እና የአጎራባች ወረዳ አሥተዳዳሪዎች...

“ጦርነት እና ግጭት በዓለም አቀፍ የምግብ ሥርዓት ግንባታ ላይ ትልቅ እንቅፋት ናቸው” አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ ሀገራት የምግብ ሥርዓታቸውን ለማጠናከር የሚያስችል የፋይናንስ ድጋፍ እና የፖሊሲ ትግበራ እንዲያደርጉ ጥሪ...

ሀገራት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋጥ ትኩረት ሰጥተው መሥራት ይገባቸዋል።

አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በጋራ በመኾን ባዘጋጁት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ጉባኤው በአፍሪካ ሲካሔድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፤ ይህም ሀገራት ለዘርፉ ትኩረት እንዲሰጡ...