የተተከሉ ችግኞች እንዲጸድቁ ከኅብረተሰቡ ጋር በቅንጅት እንደሚሠራ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ገለጸ።
ጎንደር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች፤ የሀገር መከላከያ ሠራዊት መሪዎች፣ አባላት እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።
የጎንደር ከተማ...
“እስከ ረፋዱ 5:00 ሰዓት 355 ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ የ2017 ዓ.ም የአንድ ጀንበር አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሂደትን እስመልክተው ከሁነት መከታተያ ሩም ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 700...
ደሴን ከጎርፍ ተጋላጭነት ለመጠበቅ ችግኞችን መትከል ይገባል።
ደሴ፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሐግብር አካል የኾነው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በደሴ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው።
በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ ላይ የደሴ ከተማ እና የገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች...
ችግኞችን በመትከል የመጽደቅ ምጣኔያቸውን ማሳደግ ይገባል።
ደብረብርሃን፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።
የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር ለመጭው ትውልድ እና ለሀገር ግንባታ መሠረት እየጣለ የሚገኝ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው ያሉት የከተማ...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
በካራማራ ሰንሰለታማ ተራሮች በተከበብችው ጅግጅጋ ከተማ አረንጓዴ አሻራ ተጨማሪ ሃብቷ እና ውበቷ ነው።
የምስራቅ ኢትዮጵያ ጌጥ፣ የብዙኃን መናህሪያ እና የእንግዳ ተቀባይ ሕዝብ ምድር በሆነችው ጅግጅጋ ከተማ ዛሬ የአረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል።
ዛሬ በኢትዮጵያ "በመትከል ማንሰራራት" በ7ኛ ዓመት...








