ማኅበራዊ ሚዲያ እና ጤና
ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበራዊ ሚዲያ አዳዲስ ዝማኔዎችን እየጨመረ፣ የተጠቃሚውን ቁጥር አያሳደገ እና ተጽዕኖ እየፈጠረ የቀጠለ የዘመኑ ውጤት ነው ።
ሰዎች ርቀት አልባ እንዲኾኑ፣ በየትኛውም ቦታ እና ኹኔታ መገናኘት እንዲችሉ ትልቅ አገዛን እያደረገ...
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚደረግበት የጋራ መኖሪያ ቤት እየገነባ ነው።
ጎንደር: ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚኾን የጋራ መኖሪያ ቤት እያስገነባ መኾኑን አስታውቋል። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ደብሬ የኋላ በከተማዋ በርካታ መሠረተ ልማቶች እየተሠሩ እንደኾነ...
የባሕር ዳር ከተማ የኮሪደር ልማት የከተማዋን የተፈጥሮ ውበት ይበልጥ የሚያጎላ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ፣ የአሚኮ፣ የአማራ የስቴት ዩኒቨርሲቲ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት ሠራተኞች እና መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ የተሠሩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
የጉብኝቱ ተሳታፊ የኾኑት የሽዋስ አማረ
በከተማ...
የተሰጣቸው ሥልጠና ለሚሠሩት ተግባር ተጨማሪ አቅም እንደፈጠረላቸው ሴት መሪዎች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከዞን፣ ከከተማ አሥተዳደር እና ከወረዳ ለተውጣጡ ሴት የሥራ ኅላፊዎች እና እጩ ሴት መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ ሲሰጠው የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።
ሥልጠናው...
በጽንፈኛ ቡድኑ ተይዞ የነበረን የውኃ ማውጫ ማሽን ማስመለሱን የሀገር መከላከያ ሠራዊት አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጽንፈኛ ቡድኑ ተይዞ የነበረን የውኃ ማውጫ ማሽን ማስመለሱን የሀገር መከላከያ ሠራዊት አስታውቋል።
በሀገር መከላከያ ሠራዊት በ304ኛ ኮር የ79ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል ገብረ ኪዳን ሀድጉ ጽንፈኛ ቡድኑ በአማራ...








