12ኛው የአፍሪካ ፓለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ በጋና አክራ መካሄድ ጀመረ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ)12ኛው የአፍሪካ ፓለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ በጋና አክራ መካሄድ ጀመሯል። በመድረኩም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽሕፈት ቤትኀላፊ አደም ፋራህ እና የብልጽግና ፓርቲ ሕዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኀላፊ ሚኒስትር...
“ወፌ ሰንብታ ሰንብታ መጣች ለፍልሰታ”
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚጾሙ አጽዋማት መካከል ፍልሰታ አንደኛዋ ናት። ጾመ ፍልሰታ ለብዙዎች የልጅነት ትውስታ ናት።
ጾመ ፍልሰታ ስትታሰብ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሃይማኖት ሥር ያደገ ሁሉ የልጅነት...
የአፍሪካን የጤና ቴክኖሎጅ ለማሳደግ በኢኖቬሽን መታገዝ ይገባል።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ቴክኖሎጅ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሔደ ነው።
በጉባኤው ከ18 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ፖሊሲ አውጭዎች የጤና ቴክኖሎጅ አልሚዎች እና የመንግሥት ተወካዮች የምርምር ተቋማት እየተሳተፉ ይገኛሉ። በጉባዔው መክፈቻው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት...
ሥንቶቻችን ሥራችንን በዕቅድ እንመራ ይኾን?
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንድን ሥራ ውጤታማ ለማድረግ ሰዎች የተለያዩ መንገዶችን ይጠቀማሉ። ብዙ ይለፋሉ፣ ይጥራሉም። አንዳንዶቹ በቀላሉ ሲሳኩ አንዳንዶቹ ደግሞ ረጅም ጊዜን ይወስዳሉ።
ሀገር የምትገነባው ታዲያ የእነዚህ ግለሰቦች ድምር የሥራ ትጋት በሚፈጥረው ውጤት...
የነዳጅ ውጤቶችን ግብይት
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ነዳጅ በአብዛኛው ማኅበረሰብ የዕለት ተዕለት ሕይወት ውስጥ ተፅዕኖ እያሳደረ ያለ ምርት ነው። በሀገራችን በኹሉም ዘርፍ የነዳጅ ፍላጎት በከፍተኛ መጠን እያደገ መጥቷል።
አኹን ላይ ነዳጅ ሕጋዊ ባልኾነ ቦታ ወይም አዋጁ...








