አሚኮ በ30 ዓመታት ጉዞው ለአካል ጉዳተኞች ድምጽ መኾን ችሏል።

አሚኮ በ30 ዓመታት ጉዞው ለአካል ጉዳተኞች ድምጽ መኾን ችሏል። ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ ባለፉት 30 ዓመታት ጉዞው አካል ጉዳተኞች የሚገባቸውን ግልጋሎት እንዲያገኙ እና ተጠቃሚነታቸው እንዲረጋገጥ ሢሠራ ቆይቷል። አሚኮ በጉዞው ውስጥ ከአካል ጉዳተኞች ጋር...

በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከ500 በላይ የሚኾኑ ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለዋል።

በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከ500 በላይ የሚኾኑ ታጣቂዎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለዋል። እንጅባራ: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ የብሔረሰብ አሥተዳደሩን ሰላም ለማጽናት የተከናወኑ ተግባራት እና የተገኙ ስኬቶችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። የብሔረሰብ አሥተዳደሩ...

“በርካታ ሠራተኞችን ይዞ ወደ አንድ ግብ እና ዓላማ መምጣት በቀላሉ የሚገኝ ውጤት አይደለም” አቶ...

"በርካታ ሠራተኞችን ይዞ ወደ አንድ ግብ እና ዓላማ መምጣት በቀላሉ የሚገኝ ውጤት አይደለም" አቶ ይርጋ ሲሳይ ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አጀማመሩ ከሦስት አስርት ዓመታት በኋላ ለደረሰበት ከፍታ ፍንጭ የሚሰጥ አልነበረም፡፡ ተፈጥሯዊ ዕድገቱ...

በሰላም እጦት ምክንያት ትውልዱ ላይ የተራዘመ ጉዳት እንዳይደርስ መሥራት ይገባል።

በሰላም እጦት ምክንያት ትውልዱ ላይ የተራዘመ ጉዳት እንዳይደርስ መሥራት ይገባል። ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርት ዘርፋ ላይ የደረሱ ችግሮችን በመለየት የማካካሻ ዕቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ...

ምክክርን ወደ ባሕል በመቀየር ዘላቂ ሰላምን ማስፈን ይቻላል።

ምክክርን ወደ ባሕል በመቀየር ዘላቂ ሰላምን ማስፈን ይቻላል። ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የምሁራን ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ" በሚል ርእሰ ጉዳይ በባሕር ዳር ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን...