ከበጋ ስንዴ ምርት 13 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሠራ ነው።

‎ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የበጋ መስኖ ስንዴ ማምረት እንደ ሀገር በምግብ ራስን ለመቻል እና ከውጭ የሚገባውን የስንዴ ምርት ለመተካት በትኩረት እየተሠራበት ይገኛል፡፡ በአማራ ክልልም በመስኖ ከሚለማው መሬት አብዛኛውን ድርሻ ስንዴ እንዲለማበት እየተደረገ ነው። ‎ ‎አርሶ...

“እያንዳንዱ የሰላም ስምምነት የጥይት ድምፅ የማይሰማባት አሕጉር የመገንባት ግባችን ላይ ለመድረስ ያግዘናል” ምክትል ሊቀመንበር...

ባሕር ዳር: ኅዳር 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ኅብረት በአማራ ክልል መንግሥት እና በአፋሕድ መካከል የተደረገውን የዘላቂ ሰላም ስምምነት አወድሷል፡፡ የሰላም ስምምነቱ በአካባቢው ለዓመታት የዘለቀውን ግጭት አስቁሞ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል ርምጃ ነውሞ ብሎታል፡፡ በአዲስ አበባ በተካሄደው...

የመስኖ ምርታማነትን ለማሳደግ ቴክኖሎጂዎችን ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሠራ ነው።

እንጅባራ፡ ኅዳር 25/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ማስጀመሪያ መርሐ ግብርን በባንጃ ወረዳ ሰንከሳ ቀበሌ አካሂዷል። የዘር ሥራውን ያስጀመሩት የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ምክትል አሥተዳዳሪ እና የከተማ እና መሠረተ...

የ13ሺህ ሥራ ፈላጊዎች ተስፋ ምን ላይ ነው?

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 25/2018ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በሀገረቱ ካሉ 10 ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች መካከል አንዱ ነው፡፡ ይህ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የኢንዱስትሪ ፓርክ በሚል ነበር በ2012 ዓ.ም ሥራ የጀመረው። ቅርብ በሚባል ጊዜ...

ጥያቄው በጦርነት የተፈታለት ማኅበረሰብ የለም።

ባሕር ዳር፡ ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ዋጋ ተመን የለውም፡፡ ተመን የሌለው ሰላም በአማራ ክልል ፈተና ከገጠመው ከሁለት ዓመታት በላይ ተቆጥሯል። ለአማራ ክልል ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች "በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ መልዕክት...