በአራት ወራት ውስጥ በደረሰ ስርቆትና ውድመት 143 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ...
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 ዓ.ም በመጀመሪያው አራት ወራት የተፈፀመ የመሰረተ ልማት እና የኀይል ስርቆትን አስመልክቶ ጋዘጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫው የተቋሙ ማርኬቲንግ የስኩይቲቭ ዳሬክሬክተር ብርሃኑ ዋቅጅራ በትራንስፎርመር ስርቆት፣ የኤሌክትሪክ አስተላላፊ...
“ሰላምን ለማረጋገጥ እውነት ላይ የተመሠረተ ምክክር ያስፈልጋል” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምዕራብ ጎጃም ዞን ከደምበጫ ከተማ አሥተዳደር እና ከደምበጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።
በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር...
“ለሰላም ትክክለኛው ጊዜ ትናንት ነበር፤ ትናንት አልፏል፤ ዛሬም ግን አልረፈደም” ዘሪሁን ፍቅሩ (ዶ.ር)
ደባርቅ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን የተለያዩ ወረዳዎች እና ከተማ አሥተዳደሮች ላይ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች የክልል እና የመከላከያ ሠራዊት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት እየተጎበኙ ነው።
በጉብኝቱ መልዕክት ያስተላለፉት በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና...
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከኮምቦልቻ ከተማ ወጣቶች ጋር እየተወያዩ ነው።
ደሴ: ታህሳስ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመድረኩ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የከተማዋ ወጣቶች ተገኝተዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች በአካባቢያቸው ዘላቂ ሰላም በሚሰፍንበት ኹኔታ እየመከሩ ነው። በተጨማሪም የተለያዩ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ጥያቄዎችን እያቀረቡ ነው።
በመድረኩ በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ...
የግብፅ መሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ለሥልጣን ማራዘሚያነት እየተጠቀሙበት ነው።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሮፌሰር አደም ከሚል በአረብ ሀገራት እና በኢትዮጵያ መካከል ስላለ ግንኙነት በርካታ ጥናቶችን ሠርተዋል። ከአሚኮ "የእኛ ጉዳይ" ዝግጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ በአረብኛ ቋንቋ ዛሬም ኢትዮጵያን የረሃብ ምሳሌ እና የቀጣናው...








