የብልጽግና ፓርቲ ጥሪ።
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው ትሕነግ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ከንቱ ምኞትን በሚገባው ቋንቋ አስረድተን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል ሲል ብልጽግና ፓርቲ ጥሪ አቀረበ፡፡
ፓርቲው በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ባወጣው መረጃ አሸባሪው ሕወሓት...
በየትኛም የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ኢትዮጵያዊ ሀገሩን ለማዳን እንዲነሳ የፌዴራል መንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ጥሪ አቀረበ።
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል መንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶክተር) በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያን ሊያፈርስ የተነሳውን የትህነግ የሽብር ቡድንን ለማጥፋት ሁሉም በየአካባቢው እንዲዘጋጅ አሳስበዋል።
በቀጣይ ትግሉን ለማቀጣጠል አቅጣጫዎች መቀመጣቸውንም አስረድተዋል።
ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በባሕርዳር ከተማ ዘንዘልማ ቀበሌ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ከዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ተፈናቅለው በባሕርዳር ከተማ ዘንዘልማ ቀበሌ ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል።
ድጋፉን ያስረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ...
ʺፋኖ የጥንቱ የጫካው ጌጥ፣ ማተበ ጽኑ አይለወጥ”
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 20/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠላቶች ይፈሩታል፣ ስሙን ሲሰሙ ገና ይሸበሩለታል፣ አተኳኮሱን ያደንቁለታል፣ አንድ ጥይት ለአንድ ጠላት ነውና የሚያድለው፣ ከፊቱ አይቆሙም፣ በእርሱ ፊት ለውጊያ አይሰለፉም፤ አልሞ ተኳሽ፣ ክብር አስመላሽ፣ ለወገን ደራሽ፣ እንባ አባሽ...
የደሴ ከተማ አሁንም በተለመደ እንቅስቃሴዋ ላይ ትገኛለች፡፡
ደሴ፡ ጥቅምት 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን ዛሬም በሐሰት ፕሮፖጋንዳው የደሴ ከተማ ነዋሪዎችን በወሬ ለመፍታት ቢሞክርም አልተሳካለትም፡፡
በስፍራው የሚገኘው የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የጋዜጠኞች ቡድን እንደተመለከተው የደሴ ከተማ በተረጋጋ የተለመደ እንቅስቃሴዋ ቀጥላለች፡፡
በከተማዋ ሰርገው ለመግባት የሞከሩ...








